Fana: At a Speed of Life!

በሥነ-ምግባር ግድፈት መንግስት ሊያጣው የነበረ ከ268 ሚሊየን ብር በላይ ማዳን ተቻለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሥነ-ምግባር ግድፈትና በአሰራር ጥሰት መንግስት ሊያጣው የነበረ ከ268 ሚሊየን ብር በላይ ማዳን መቻሉን የጉምሩክ ኮሚሽን ገለጸ፡፡ በኮሚሽኑ የኦፕሬሽን ዘርፍ ም/ኮሚሽነር አቶ አዘዘው ጫኔ÷ በኮሚሽኑ የተጀመሩ የለውጥ ስራዎች እንቅፋት…

በአፋር ክልል ለ3 ሺህ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ትምህርት ቢሮ በ4 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ወጪ ለ3 ሺህ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ መደረጉን አስታወቀ። የትምህርት ቁሶች ድጋፉ ቻይና ፋውንዴሽን ፎር ዲቬሎፕመንት ከተሰኘ ድርጅት የተገኙ መሆናቸውም ተመላክቷል። በዛሬው…

ማይክሮሶፍት የኢትዮጵያን የዲጂታል ልማት ፕሮግራም መደገፍ በሚችልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ማይክሮሶፍት የኢትዮጵያን የዲጂታል ልማት ፕሮግራም መደገፍ በሚችልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ። በኒውዮርክ 78ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ከማይክሮሶፍት ከፍተኛ አመራር ጋር በቴክኖሎጂ…

ለህዳሴ ግድቡ ከ500 ሚሊየን እስከ 700 ሚሊየን ብር የማሰባሰብ ዓላማ ያለው ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ ህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ለአንድ ወር የሚቆይ የሕዳሴ ግድብ የገንዘብ ማሰባሰቢያ ንቅናቄ አስጀምሯል፡፡ የገንዘብ ማሰባሰቢያ ንቅናቄው “ግድቤን ለማጠናቀቅ ቃሌን አድሳለሁ”በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተጀመረው፡፡ የጽሕፈት…

አቶ ደመቀ የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን ለመቀነስ የተቀናጀ ጥረት እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የአየር ንብረት ለውጥ የሚያስከትለውን ተፅዕኖ ለመቀነስ የተቀናጀ ጥረት እንዲደረግ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ አቶ ደመቀ ከ78ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባኤ ጎን ለጎን በአየር ንብረት ለውጥ እና…

የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት ከ2 የስኳር ፋብሪካዎች ጋር የውል ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት ከሁለት የስኳር ፋብሪካዎች ጋር የውል ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱ የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት ለስኳር ፋብሪካዎቹ የንብረት ትመና በማድረግ እና የፋይናንስ ድጋፍ የሚያገኙበትን የጥናት እና…

ሃይል ለማግኘት ለሚጠባበቁ 375 አምራች ኢንዱስትሪዎች ሃይል ለማቅረብ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብዓት አቅርቦት ችግር የኤሌክትሪክ ሃይል ለማግኘት ለሚጠባበቁ 375 አምራች ኢንዱስትሪዎች ሃይል ለማቅረብ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በአገልግሎቱ የሃይል አቅርቦት ማስተባበሪያ ሃላፊ አቶ ነብዩ…

ሙስናን ለመከላከል በተወሰዱ እርምጃዎች ከ120 ሚሊየን ብር በላይ ማዳን ተችሏል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሙስና ና ብልሹ አሰራርን መከላከል እንዲሁም አገልግሎት አሰጣጥን ማሻሻል ቀዳሚ አጀንዳዎች እንደሆኑ የክልሉ ም/ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለፁ። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ፣ የህዝብና…

125 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች ከጅቡቲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው ሳምንት 125 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች ከጅቡቲ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ኢትዮጵያውያኑ በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከዓለም አቀፍ ፍልሰተኞች ድርጅት ጋር በመተባበር ነው በአየርና ባቡር ትራንስፖርት ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ…

አቶ ደመቀ በተመድ የጸጥታው ምክር ቤት ፍትሃዊ ውክልና እንዲኖር ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በተባበሩት መንግስታትድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ፍትሃዊ ውክልና እንዲኖር ጥሪ አቅርበዋል፡፡ አቶ ደመቀ ከ78ኛው የተመድ ጠቅላላ የመሪዎች ጉባዔ ጎን ጎን በጸጥታው ምክር ቤታ ማሻሻያ…