Fana: At a Speed of Life!

በነዳጅ የበለጸጉ ሀገራት የዓየር ንብረት ታክስ መክፈል አለባቸው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በነዳጅ የበለጸጉ ሀገራት አዳጊ ሀገራት የዓየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም እንዲረዳቸው ታክስ መክፈል አለባቸው ሲሉ የቀድሞው የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ጎርደን ብራውን ገለፁ። ጎርደን ብራውን እንዳሉት እንደ ሳዑዲ አረቢያ፣ የተባበሩት አረብ…

ከአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ መምሪያ ዕዝ የተሰጠ ወቅታዊ መረጃ ቁጥር 5

መስከረም16 እና 17 የሚከበሩት የመውሊድ፣ የደመራና የመስቀል በዓላት በአማራ ክልል የሃይማኖቶቹ ሥርዓት በሚፈቅዱት መንገድ እንዲከበሩ ኮማንድ ፖስቱ እየሠራ ነው። የሕዝብ ስብሰባዎች በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ መከልከላቸው ይታወቃል። ይሄም ጽንፈኛና ዘራፊ ኃይሎች በሕዝብ ላይ ሊያደርሱት የሚችሉትን…

ኢትዮጵያ የጋራ መፍትሄ ላይ ለመድረስ አበክራ ትሰራለች – አምባሳደር ሾለሺ በቀለ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ የጋራ መፍትሄ ላይ ለመድረስ ኢትዮጵያ በቀና መንፈስ አበክራ ትሰራለች ሲሉ የኢትዮጵያ ወገን ተደራዳሪዎች ልዑካን መሪ አምባሳደር ሾለሺ በቀለ (ዶ/ር) ገለጹ። አምባሳደር…

ባለስልጣኑ የጉራጌ ባሕላዊ እሴቶችን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ እየተሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉራጌ ባሕላዊ እሴቶችን በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ለማስመዝገብ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን አስታውቋል፡፡ የባለስልጣኑ ምክትል ዳይሬክተር ኤሊያስ ሽኩር÷ የጉራጌ…

ለችግሮች ሁሉ በምክክር መፍትሄ በመሻት የኢትዮጵያን ዘላቂ ሰላም ማረጋገጥ የጋራ ሃላፊነታችን ነው – የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሚፈጠሩ ችግሮች ሁሉ በምክክር መፍትሄ በመሻት የኢትዮጵያን ዘላቂ ሰላም ማረጋገጥ የጋራ ሃላፊነታችን ሊሆን ይገባል ሲል የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ገለጸ፡፡ የምክር ቤቱ ሰብሳቢ ደስታ ዲንቃ÷ ለጋራ ሀገራችን የጋራ መፍትሄ…

ኢስተርን ኮርፖሬሽን በኢትዮጵያ በተመጣጣኝ ዋጋ ቤቶችን መገንባት እንደሚፈልግ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ኢስተርን ኮርፖሬሽን በኢትዮጵያ ተመጣጣኝ ዋጋ ያላቸው ቤቶችን ለመገንባትና በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገልጿል፡፡ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የትራንስፎርሜሽንና ዋና ሾል አስፈፃሚ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ…

ኢትዮጵያ ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ባለሙያዎች ቡድን ያወጣውን ሪፖርት ውድቅ አደረገች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰብአዊ መብቶች ጉዳይን እንዲመረምር የተሰየመው ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ባለሙያዎች ቡድን በ54ኛው የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ያቀረበውን ሪፖርት ኢትዮጵያ እንደማትቀበለው አስታውቃለች። በስዊዘርላንድ ጄኔቫ የኢፌዲሪ ቋሚ…

በአፋር የቱሪዝም ሃብትን በማልማትና በማስተዋወቅ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ያለውን የቱሪዝም ሀብት በማልማትና በማስተዋወቅ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ። የዓለም ቱሪዝም ቀንን ምክንያት በማድረግ በክልሉ ያሉ የቱሪዝም ሃብቶችና ባህሎችን የማስተዋወቅ…

ከመቅደላ ተዘርፈው የተወሰዱ የተለያዩ ቅርሶች በለንደን ለሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ1868 በአጼ ቴዎድሮስ ዘመነ መንግስት ከመቅደላ ተዘርፈው የተወሰዱ የተለያዩ ቅርሶች በለንደን ለሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተመልሰዋል፡፡ ከተመለሱት ቅርሶች መካከል የመድሃኒዓለም ታቦት፣ የልኡል ዓለማየሁ የጸጉር ዘለላ፣ ከብር የተሰሩና በነሃስ…

ጉቴሬዝ ተመድ ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ "ሰላም ፣ብልፅግና፣ ለውጥና ዘላቂነት" በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ ከሚገኘው የተመድ 78ኛ…