Fana: At a Speed of Life!

ሰሜን ምዕራብ ዕዝ ለውጥ የወለደው የመከላከያ ቀኝ እጅ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ምዕራብ ዕዝ በአስቸጋሪ የፖለቲካ ሁኔታ ውስጥ ለውጥ የወለደው የመከላከያ ቀኝ እጅ ነው ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ። የዕዙ ዓመታዊ የስራ አፈፃፀም ውይይት ማጠቃለያ ተካሂዷል። በመድረኩ…

በሶማሌ ክልል ለሚገነባው ሞዴል 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የመሠረተ ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ጥራትን በፍትሃዊነት ለማዳረስ እየተሰራ እንደሚገኝ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ። ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በሶማሌ ክልል ፋፋን ዞን ባቢሌ ወረዳ ኦቦሻ ቀበሌ ውስጥ ለሚገነባው የኦቦሻ ሞዴል 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የመሰረተ…

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መሰጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2015 ዓ.ም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መሰጠት ጀምሯል። በዛሬው ዕለት የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች ፈተናቸውን እየወሰዱ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የ12ኛ ክፍል…

በጅግጅጋ የገበያ ማዕከል ላይ በደረሰው የእሳት አደጋ ከ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ንብረት መውደሙ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅግጅጋ ከተማ የገበያ ማዕከል ላይ በደረሰው የእሳት አደጋ ከ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ንብረት መውደሙን የድጋፍ አሰባሳቢና የተቃጠለው ንብረት አጣሪ ኮሚቴ አስታውቋል። በከተማዋ በተለምዶ ታይዋን ተብሎ በሚታወቀው የገበያ ማዕከል ላይ ሰኔ 30…

መንግስት አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ለሚሹ 4 ሚሊየን ዜጎች ድጋፍ ማቅረብ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ለሚሹ አራት ሚሊየን ዜጎች በራሱ አቅም ድጋፍ ማቅረብ መጀመሩን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ የሎጅስቲክ ኦፕሬሽን ስራ አመራር ዳይሬክተር ቴዎድሮስ ደምሴ÷ ለአደጋ ጊዜ መጠባበቂያ…

በሽብር ወንጀል የተከሰሱ 19 ግለሰቦች የጠየቁት የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በእነ መላክ ምሳሌ መዝገብ በሽብር ወንጀል ዝግጅት ከተከሰሱ 20 ግለሰቦች መካከል 19ኙ ያቀረቡት የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ተደርጓል፡፡ የዋስትና ጥያቄው ውድቅ የተደረገውም ከቀረበባቸው የሽብር ክስ ውስብስብነት አንጻር ቢወጡ የዋስትና ግዴታቸውን…

የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ ተፅፎ የማያልቅ ታሪክ ያለው ዕዝ ነው – ጄ/ል አበባው ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ እና የሪፐብሊካን ጥበቃ ሃይል የሠራዊት አባላት ለኢትዮጵያ በከፈሉት ዋጋ ተፅፎ የማያልቅ ታሪክ ያላቸው መሆኑን የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹሙ…

ለአጠቃላይ የኢኮኖሚ እድገት አዲስና ጠንካራ ዓለም አቀፍ የግብርና የፋይናንስ ሞዴል አስፈላጊ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለምግብ ዋስትና፣ ለስራ እድል ፈጠራ ብሎም ለአጠቃላይ የኢኮኖሚ እድገት አዲስ እና ጠንካራ ዓለም አቀፍ የግብርና የፋይናንስ ሞዴል አስፈላጊ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሁለተኛው…

በበጀት ዓመቱ ከሳይበር ጥቃት 23 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ማዳን መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት የሳይበር ጥቃቶችን በመከላከል 23 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ማዳን መቻሉን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር አስታወቀ። የአስተዳደሩ ዋና ዳይሬክተር ሰለሞን ሶካ የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀምን አስመልክተው መግለጫ…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በቡኖ በደሌ ዞን የሩዝ ልማት መርሐ ግብርን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በቡኖ በደሌ ዞን የሩዝ ልማት መርሐ ግብርን በይፋ አስጀምረዋል። በተያዘው የክረምት ወቅት በቡኖ በደሌ ዞን ሰባት ወረዳዎች 114 ሺህ ሄክታር መሬት በሩዝ ምርት የሚሸፈን ሲሆን÷ ከ6 ሚሊየን ኩንታል…