የሀገር ውስጥ ዜና 118 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Melaku Gedif Jul 19, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 118 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ከጅቡቲ ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል። ወደ ሀገራቸው ከተመለሱት መካከል 38ቱ ወደ የመን ለመግባት በሚያደርጉት ጥረት በህገ ወጥ ደላላዎች እጅ ወድቀው እንደነበር ተጠቁሟል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት በኢትዮጵያ የፕሮግራሞች ሃላፊ ጋር ተወያዩ Melaku Gedif Jul 19, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደርተሾመ ቶጋ ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት በኢትዮጵያ የፕሮግራሞች ሃላፊ ኢምራህ ጉለር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን እና ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት በትብብር…
የሀገር ውስጥ ዜና የቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎትን ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል የ36 ሚሊየን ዶላር ስምምነት ተፈረመ Melaku Gedif Jul 19, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የ36 ሚሊየን ዶላር ተጨማሪ የበጀት ስምምነት በመንግሥት እና በአጋር ድርጅቶች መካከል ተፈርሟል። ስምምነቱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ እና የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ የምታከናውነው የአረንጓዴ አሻራ ዘላቂ ልማትን እውን ለማድረግ ያስችላል – ሃብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) Melaku Gedif Jul 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስትር ሃብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) የብሪታኒያ - አፍሪካ የሚኒስትሮች ፎረም ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡ በፎረሙ የኢትዮጵያ የማዕድን ሃብትና የኢንቨስትመንት አማራጮች መቅረባቸውን የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል፡፡ በዚህም ሚኒስትሩ ፥ መንግስት…
የሀገር ውስጥ ዜና አገልግሎቱ 897 ሺህ ጉዳዮችን በማስተናገድ 1 ነጥብ 77 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ Melaku Gedif Jul 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 897 ሺህ ጉዳዮችን በማስተናገድ ከ1 ነጥብ 77 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት አስታውቋል፡፡ የአገልግሎቱ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ አለምሸት መሸሻ እንደገለጹት÷ በ2015 በጀት ዓመት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብሯን አሳካች Melaku Gedif Jul 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን በላይ ችግኝ የመትከል መርሐ ግብሯን ማሳካቷን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከችግኝ ተከላ ሁነቶች መከታተያ ክፍል በሰጡት መግለጫ÷ በዛሬው ዕለት…
የሀገር ውስጥ ዜና በሰሜን ሸዋ ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ እናት እና 4 ልጆቿን ጨምሮ የ14 ሰዎች ህይወት አለፈ Melaku Gedif Jul 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደገም ወረዳ አሊደሮ ቀበሌ በደረሰ የትራፊክ አደጋ እናት እና አራት ልጆቿን ጨምሮ የ14 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ አደጋው እሑድ ሐምሌ 9 ቀን 2015 ዓ.ም ንጋት ላይ የአፈር ማዳበሪያ ጭኖ ከአዲስ አበባ ወደ ባህር…
የሀገር ውስጥ ዜና በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው Melaku Gedif Jul 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው። በመርሃ-ግብሩ ላይ የፕሮጀክቱ የግንባታ ሥራ ሠራተኞች እና የሀገር መከላከያ ሠራዊትና የፌዴራል ፖሊስ አባላት እየተሳተፉ ይገኛሉ።…
የሀገር ውስጥ ዜና የተለያዩ ተቋማት 500 ሚሊየን ችግኝ በአንድ ጀንበር የመትከል መርሐ ግብር ላይ ተሳተፉ Melaku Gedif Jul 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት እንደ ሀገር 500 ሚሊየን ችግኝ በአንድ ጀንበር የመትከል መርሐ ግብር ላይ ተሳትፈዋል፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር፣ የገንዘብ ሚኒስቴር፣ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር፣ የቱሪዝም ሚኒስቴር፣የግብርና ሚኒስቴር፣የጤና…
የሀገር ውስጥ ዜና በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ከማለዳ ጀምሮ እስከ 8፡30 ድረስ ከ372 ሚሊየን በላይ ችግኝ ተተክሏል Melaku Gedif Jul 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት እየተካሄደ በሚገኘው በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ከማለዳ ጀምሮ እስከ 8 ሰዓት ተኩል ድረስ 372 ሚሊየን በላይ ችግኝ መተከሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። ከችግኝ ተከላ ሁነቶች መከታተያ…