Fana: At a Speed of Life!

118 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 118 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ከጅቡቲ ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል። ወደ ሀገራቸው ከተመለሱት መካከል 38ቱ ወደ የመን ለመግባት በሚያደርጉት ጥረት በህገ ወጥ ደላላዎች እጅ ወድቀው እንደነበር ተጠቁሟል፡፡…

አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት በኢትዮጵያ የፕሮግራሞች ሃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደርተሾመ ቶጋ ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት በኢትዮጵያ የፕሮግራሞች ሃላፊ ኢምራህ ጉለር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን እና ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት በትብብር…

የቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎትን ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል የ36 ሚሊየን ዶላር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የ36 ሚሊየን ዶላር ተጨማሪ የበጀት ስምምነት በመንግሥት እና በአጋር ድርጅቶች መካከል ተፈርሟል። ስምምነቱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ እና የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ  ኢዮብ ተካልኝ…

ኢትዮጵያ የምታከናውነው የአረንጓዴ አሻራ ዘላቂ ልማትን እውን ለማድረግ ያስችላል – ሃብታሙ ተገኝ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስትር ሃብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) የብሪታኒያ - አፍሪካ የሚኒስትሮች ፎረም ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡ በፎረሙ የኢትዮጵያ የማዕድን ሃብትና የኢንቨስትመንት አማራጮች መቅረባቸውን የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል፡፡ በዚህም ሚኒስትሩ ፥ መንግስት…

አገልግሎቱ 897 ሺህ ጉዳዮችን በማስተናገድ 1 ነጥብ 77 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 897 ሺህ ጉዳዮችን በማስተናገድ ከ1 ነጥብ 77 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት አስታውቋል፡፡ የአገልግሎቱ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ አለምሸት መሸሻ እንደገለጹት÷ በ2015 በጀት ዓመት…

ኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብሯን አሳካች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን በላይ ችግኝ የመትከል መርሐ ግብሯን ማሳካቷን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከችግኝ ተከላ ሁነቶች መከታተያ ክፍል በሰጡት መግለጫ÷ በዛሬው ዕለት…

በሰሜን ሸዋ ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ እናት እና 4 ልጆቿን ጨምሮ የ14 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደገም ወረዳ አሊደሮ ቀበሌ በደረሰ የትራፊክ አደጋ እናት እና አራት ልጆቿን ጨምሮ የ14 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ አደጋው እሑድ ሐምሌ 9 ቀን 2015 ዓ.ም ንጋት ላይ የአፈር ማዳበሪያ ጭኖ ከአዲስ አበባ ወደ ባህር…

በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው። በመርሃ-ግብሩ ላይ የፕሮጀክቱ የግንባታ ሥራ ሠራተኞች እና የሀገር መከላከያ ሠራዊትና የፌዴራል ፖሊስ አባላት እየተሳተፉ ይገኛሉ።…

የተለያዩ ተቋማት 500 ሚሊየን ችግኝ በአንድ ጀንበር የመትከል መርሐ ግብር ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት እንደ ሀገር 500 ሚሊየን ችግኝ በአንድ ጀንበር የመትከል መርሐ ግብር ላይ ተሳትፈዋል፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር፣ የገንዘብ ሚኒስቴር፣ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር፣ የቱሪዝም ሚኒስቴር፣የግብርና ሚኒስቴር፣የጤና…

በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ከማለዳ ጀምሮ እስከ 8፡30 ድረስ ከ372 ሚሊየን በላይ ችግኝ ተተክሏል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት እየተካሄደ በሚገኘው በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ከማለዳ ጀምሮ እስከ 8 ሰዓት ተኩል ድረስ 372 ሚሊየን በላይ ችግኝ መተከሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። ከችግኝ ተከላ ሁነቶች መከታተያ…