በዓለም ሥርዓት ውስጥ ተወዳዳሪ ለመሆን ትምህርት ቁልፍ መሣሪያ ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ሥርዓት ውስጥ ተወዳዳሪ ለመሆን ትምህርት ቁልፍ መሣሪያ ነው ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለጹ።
ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን ያሉት “ጥራት ያለው ትምህርት ለትውልድ” በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ ባለው የክልሉ የትምህርት…