Fana: At a Speed of Life!

አቶ መስፍን ጣሰው የኤርባስ A350 አውሮፕላን ክንፍ ማምረቻ ፋብሪካን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው እና የተቋሙ አመራሮች በእንግሊዝ የሚገኘውን የኤርባስ A350 አውሮፕላን ክንፍ ማምረቻ ፋብሪካን ጎብኝተዋል። ጉብኝቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ እንግሊዝ በረራየጀመረበትን 50ኛ…

በባህር ዳር ከተማ በ650 ሚሊየን ብር የተገነባው የንጹህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት አገልግሎት ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህር ዳር ከተማ በ650 ሚሊየን ብር የተገነባው የመጠጥ የውኃ ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል። ሮጀክቱ በጃፓን መንግሥት ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት ድጋፍና በክልሉ ውኃና ኢነርጂ ቢሮ አሰሪነት ኮኖኬ በተሰኘው የጃፓን ተቋራጭ…

በትግራይ ክልል ሲሰጥ የነበረው የ8ኛ ክፍል ፈተና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30 ቀን፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ሲሰጥ የነበረው የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና መጠናቀቁን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ሃላፊ ኪሮስ ጉዕሽ (ዶ/ር) እንደገለፁት÷ ከሰኔ 28 እስከ ሰኔ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ለተከታታይ ሶስት…

አቶ ደመቀ መኮንን ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀመንበር ሞኒክ ሳንዛባጋንዋ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ሞኒክ ሳንዛባጋንዋ (ዶ/ር) አሁን ላይ በአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን እየተካሄደ…

ሕገ-ወጥ ካርታ አዘጋጅተው የመንግስት ቦታ እንዲወሰድ አድርገዋል የተባሉ 3 ተከሳሾች በቀረበባቸው የከባድ ሙስና ወንጀል ክስ እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሸገር ከተማ ቡራዩ ክ/ከተማ አራት የመንግስት ቦታዎችን በተጭበረበረ መንገድ ካርታ አዘጋጅተው እንዲወሰዱ አድርገዋል የተባሉ ሶስት ተከሳሾች በቀረበባቸው ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ፡፡ የኦሮሚያ ክልል የሸገር ከተማ ከፍተኛ…

ጀርመን በኢትዮጵያ በግጭት የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለመገንባት የሚደረገውን ጥረት እንደምትደግፍ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀርመን በኢትዮጵያ በግጭት የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለመገንባት የሚደረገውን ጥረት ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኗን ገልጻለች፡፡ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር  ስቴፈን አወር ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ሀገራቸው በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ እርዳታ…

በየዓመቱ ለሳተላይት መረጃ ይወጣ የነበረውን 2 ነጥብ 8 ሚሊየን ዶላር ማስቀረት መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የመሬት ምልከታ ሳተላይት አገልግሎት ላይ በመዋሉ በየዓመቱ ለሳተላይት መረጃ ይወጣ የነበረውን 2 ነጥብ 8 ሚሊየን ዶላር ማስቀረት መቻሉን የስፔስ ሳይንስና ጂኦ-ስፓሻል ኢንስቲትዩት አስታወቀ። ኢንስቲትዩቱ የምህንድስና ዲዛይን የሚሰራበትን…

የአዲስ አበባ ስታዲየም በመጪው ዓመት የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎችን ማስተናገድ እንደሚጀምር ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ስታዲየም በመጪው ዓመት የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎችን ማስተናገድ እንደሚጀምር የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር  ቀጄላ መርዳሳ የአዲስ አበባ ስታዲየም የግንባታ ሒደትን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡ ሚኒስትሩ…

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በአርባምንጭ ከተማ ያስገነባውን ካምፕ አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በአርባምንጭ ከተማ ከ180 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባውን የደቡብ ሬጅመንት ፈጥኖ ደራሽ ፖሊስ ካምፕ አስመረቀ። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የወቅቱ የምስራቅ አፍሪካ ፖሊስ አዛዦች…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከሱዳን ፣ ኳታር እና ቬትናም ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከሱዳኑ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሊ ኤልሳዲግ አሊ እና ከኳታር ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሱልጣን ቢን ሳድ አል-ሙራይኪ ጋር ተወይይተዋል፡፡ አምባሳደር ምስጋኑ በአዘርባጃን ባኩ ከተማ እየተካሄደ ካለው…