Fana: At a Speed of Life!

በክልሉ በሌማት ትሩፋት 50 ነጥብ 7 ሚሊየን እንቁላልና 47 ነጥብ 8 ሚሊየን ሊትር ወተት ተመረተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ2017 በጀት ዓመት በሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር 50 ነጥብ 7 ሚሊየን እንቁላል እና 47 ነጥብ 8 ሚሊየን ሊትር ወተት ተመርቷል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ በቢሮው የእንስሳትና ዓሣ ሃብት ልማት ዳይሬክተር አቶ ሃይሉ…

የናይጄሪያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የናይጄሪያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ በ82 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ሙሃማዱ ቡሃሪ ባደረባቸው ሕመም ሕክምና ሲከታተሉ በነበሩበት ለንደን ሆስፒታል በዛሬው ዕለት ሕይወታቸው ማለፉን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ የናይጄሪያ ቀድሞ…

ለክልሉ ሕዝብ ጥያቄዎች ተጨባጭ ምላሽ ለመስጠት አመራሩ በትጋት ሊሰራ ይገባል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሕዝቡ ለሚነሱ ጥያቄዎች ተጨባጭ ምላሽ ለመስጠት አመራሩ በትጋት ሊሰራ ይገባል አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አረጋ ከበደ፡፡ የክልሉ ውኃና ኢነርጅ ቢሮ ሲያከናውነው የቆየውን የሕንጻ እድሳት፣ የውስጥ አደረጃጀትን ለሥራ ምቹ የማድረግ እና…

ኢባትሎ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አከናወነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ (ኢባትሎ) የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በድሬዳዋ አስተዳደር አከናውኗል፡፡ በተጨማሪም ኢባትሎ በአስተዳደሩ ያስገነባው የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት የተደረገ ሲሆን÷…

በመኸር እርሻ እስካሁን 7 ሚሊየን ሄክታር በዘር ተሸፍኗል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017/18 የመኸር ወቅት እርሻ እስካሁን 7 ሚሊየን ሄክታር መሬት በዘር ተሸፍኗል አሉ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)። ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) እንዳሉት ÷ በግብርናው ዘርፍ በመኸር፣ በበልግ እንዲሁም በመስኖ ልማት ሥራዎች ባለፉት…

ለቅመማ ቅመም ምርት እምቅ አቅም ያለው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል…

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለቅመማ ቅመም ምርት ያለውን ምቹ ሁኔታ በመጠቀም የዘርፉን ውጤታማነት ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ በቢሮው የቡናና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ቶፊቅ ጁሃር ለፋና ዲጂታል…

ሲዳማ ክልል 13 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል ገቢዎች ቢሮ በ2017 በጀት ዓመት 13 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ፡፡ በቢሮው የደንበኞች አገልግሎት የታክስ አወሳሰንና አሳባሰብ ዘርፍ ሃላፊ ወ/ሮ ሙላት ዮሴፍ እንዳሉት÷ በበጀት ዓመቱ ከሁሉም አማራጮች የሚገኘውን ገቢ በሚገባ…

ምርጫ ቦርድ ከተካሄዱ ምርጫዎች ተሞክሮ በመውሰድ ማሻሻያዎችን ማቅረቡ ተገቢ ነው – ቋሚ ኮሚቴው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተለያዩ ጊዜያት ከተካሄዱ ምርጫዎች ተሞክሮ በመውሰድ ክፍተቶችን መሙላት የሚያስችሉ ማሻሻያዎችን ማቅረቡ ተገቢ ነው አለ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው የኢትዮጵያ የምርጫ፣…

አቶ ጀማል አሕመድ በደቡብ ካሎሪና ተወካዮች ም/ቤት እውቅና ተሰጣቸው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጀማል አሕመድ በደቡብ ካሎሪና ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የእውቅና ሰርተፊኬት ተበርክቶላቸዋል፡፡ አቶ ጀማል እውቅና የተሰጣቸው ሚድሮክ በእርሳቸው አመራር ሰጪነት ኢትዮጵያ በተለያዩ ምርቶች…

በሸገር ከተማ በ40 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት እየበቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሸገር ከተማ አስተዳደር በመንግስትና በሕብረተሰቡ ተሳትፎ በ40 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት እየተደረጉ ነው፡፡ የሸገር ከተማ ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ በላይ ረጋሳ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የማሕበረሰቡን…