Fana: At a Speed of Life!

በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የተገኙ አመርቂ ውጤቶችን በ2ኛው ምዕራፍ ለመድገም በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጀመሪያው ምዕራፍ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የተገኙ አመርቂ ውጤቶችን በሁለተኛው ምዕራፍ ለመድገም በተለይ በጥምር ግብርና ላይ በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ገልጸዋል። በሁለተኛው ምዕራፍ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር…

የአፋር ክልል ግብርናን ለማሻገር ስራዎች በሕዝብ ንቅናቄ ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ግብርናን ለማሻገር የሚያግዝ ረቂቅ ፍኖተ-ካርታ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ፣ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) ፣ የአፋር ክልል ርዕሰ…

የዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ ተከላ ሲገባደድ ኢትዮጵያ 31 ቢሊየን ችግኝ ትለብሳለች – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ ተከላ ሲገባደድ ኢትዮጵያ 31 ቢሊየን ችግኝ ትለብሳለች ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ “የጀመርነውን…

አቶ ሳንዶካን ከዓለም የአየር ንብረት ፈንድ እና ከዓለም የአካባቢ ፋሲሊቲ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሳንዶካን ደበበ ከዓለም የአካባቢ ፋሲሊቲ እና ከዓለም የአየር ንብረት ፈንድ ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትር ዴኤታው ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ማዕቀፋዊ ስምምነት የቋሚ ኮሚቴዎች…

ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል ያለመ ሕዝባዊ የንቅናቄ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል ያለመ ሕዝባዊ የንቅናቄ መድረክ በድሬዳዋ ከተማ ተካሄደ፡፡ በመርሐ ግብሩ የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ፣ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሼቴ፣…

32ኛው የጉሚ በለል የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 32ኛው የጉሚ በለል የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ የውይይት መድረኩ “ቃል እና ተግባር ከትውልድ እስከ ትውልድ” በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ በመድረኩ የመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር ዴኤታ ብርሃኑ ሌንጂሶ (ዶ/ር) እና…

ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ሙስና በመቀበል በተጠረጠሩ የከተማ አስተዳደሩ ሰራተኞች ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባዶ መሬት እናሰጣለን በሚል ሀሰተኛ ሰነድ አዘጋጅተው ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ሙስና ተቀብለዋል የተባሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር ሶስት ሰራተኞች ላይ ክስ ተመሰረተ፡፡ የፍትሕ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዐቃቤ ሕግ በተከሳሾቹ ላይ አምስት…

801 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ሆኖ የተዘጋጀው የ2016 ረቂቅ በጀት ለምክር ቤቱ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 01፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 801 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ሆኖ የተዘጋጀው የ2016 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት ረቂቅ በጀት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቧል፡፡   6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን 24ኛ መደበኛ ስብሰባ እየተካሄደ…

አቶ ደመቀ መኮንን ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የአሸባሪ ቡድኖችን እንቅስቃሴ ሊዋጋው እንደሚገባ አስገነዘቡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንንን ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አይ ኤስ አይ ኤስ፣ አልሸባብ እና ሌሎች አሸባሪ ቡድኖች፥ ተዋጊዎችን ለመቅጠር እና ገንዘብ ለማግኘት የሚጠቀሙበትን መንገድ መዝጋትና ይህን አካሄድ መዋጋት…

በአቶ ደመቀ መኮንን የተመራ ልዑክ ሳዑዲ ዓረቢያ ሪያድ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተመራ ልዑክ ሳዑዲ ዓረቢያ ሪያድ ገብቷል፡፡ ልዑካኑ ኪንግ ካሊድ አውሮፕላን ማረፊያ ሲድርስ የሳዑዲ ዓረቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ በሳዑዲ ዓረቢያ የኢፌዴሪ አምባሳደር ሌንጮ ባቲ እና…