Fana: At a Speed of Life!

ኮርፖሬሽኑ የግንባታ ግብዓት ማምረቻ ማሽን ተከላ ግንባታ ስራን አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የግንባታ ግብዓት ማምረቻ ማሽን ተከላ ሥራን ለማከናወን የሚያስችለውን የግንባታ ፕሮጀክት አስጀምሯል፡፡   ፕሮጀክቱ በኮንስትራክሽን ዘርፉ የሚስተዋለውን የግብዓት አቅርቦት እጥረትን የሚያቃልሉ የኮንክሪት…

ከንቲባ አዳነች የዊንዶው ኦፍ አፍሪካ ፓርክ ግንባታ ስራን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የዊንዶው ኦፍ አፍሪካ ፓርክ ግንባታ ስራን በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል፡፡   የዊንዶው ኦፍ አፍሪካ ፓርክ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አጠገብ ቀደም ብሎ ለፓርክነት ተከልሎ…

በሱዳን ተፋላሚ ሃይሎች መካከል በቀጠለው ግጭት በካርቱም ዘረፋ እና ተኩስ መባባሱ ተሰማ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን ጦር እና ፈጥኖ ደራሽ ሃይሎች መካከል በቀጠለው ግጭት በመዲናዋ ካርቱም ዘረፋ እና ተኩስ ተባብሶ መቀጠሉ ተነግሯል፡፡ በተፋላሚ ሃይሎች መካከል ተደርሶ የነበረው ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ስምምነት መጠናቀቁን ተከትሎም ግጭቱ በካርቱም…

የሰኔ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሁሉም ነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ከግንቦት 29 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ በግንቦት ወር ሲሸጥ በነበረው ዋጋ እንደሚቀጥል ተገለጸ። በዚሁ መሠረት :- 1. ቤንዚን …………………………………………

በመስጅዶች እያጋጠሙ ያሉ ግጭቶችን ለመፍታት ተቀራርቦ መነጋገር አማራጭ የሌለው መፍትሄ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር አቶ ብናልፍ አንዷለም በፌዴራል እስልምና ጠቅላይ ምክር ቤት አማካኝነት ከተቋቋመ ኮሚቴ ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ በቅርቡ በአንዳንድ አካባቢዎች መስጅድ ፈርሷል በሚል የተፈጠረውን ችግር ከሚመለከተው አካል ጋር ተቀራርቦ በመነጋገር…

በኮንስትራክሽን ዘርፉ ብቃት ያለው ሀገር በቀል የሰው ሃይል መገንባት የሚያስችል ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪውን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ለማድረግ እና ብቃት ያለው ሀገር በቀል የሰው ሃይል መገንባት የሚያስችል ውይይት እየተካሄደ ነው። የከተማ እና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ በሚኒስቴሩ የመሰረተ…

በኦሮሚያ በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ከ120 በላይ ኢንዱስትሪዎች ዳግም ስራ ጀምረዋል – ቢሮው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ምክንያቶች ስራ አቁመው የነበሩ ከ120 በላይ ኢንዱስትሪዎች በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ዳግም ወደ ስራ መግባታቸውን የኦሮሚያ ክልል ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ገለጸ፡፡ የቢሮው ሃላፊ አቶ አህመድ እድሪስ አንዳሉት÷ የኢትዮጵያ ታምርት…

4ኛው “ብሩህ ኢትዮጵያ” ሀገር አቀፍ የሥራ ፈጠራ ውድድር ከፊታችን ግንቦት 28 ጀምሮ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 4ኛው “ብሩህ ኢትዮጵያ” ሀገር አቀፍ የሥራ ፈጠራ ውድድር ከፊታችን ግንቦት 28 ቀን ጀምሮ እንደሚካሄድ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታውቋል። ውድድሩ ከግንቦት 28 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ለ15 ቀናት በቡራዩ ተሰጥኦ ማበልጸጊያ ማዕከል…

ከዳንግላ-ግልገል በለስ የተገነባው ከፍተኛ የኤሌክትሪክ መስመር አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዳንግላ እስከ ግልገል በለስ የተገነባው የ66 ኪሎ ቮልት ከፍተኛ የኤሌክትሪክ መስመር አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡ መስመሩ ለረጅም ጊዜ አገልግሎት የሰጠ፣ ምሰሶዎቹ ያረጁና የዘመሙ በመሆኑ በተደጋጋሚ ጊዜ የሃይል መቆራረጥ ችግር ሲፈጠር መቆየቱን…

የሰብዓዊ እርዳታ ለተፈለገው ዓላማ እንዲውል ከአጋር አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው – የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰብዓዊ እርዳታ ለታለመለት ዓላም ይውል ዘንድ ከአጋር አካላት ጋር በትብብር እየተሰራ መሆኑን የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታውቋል፡፡   ኮሚሽኑ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ÷ የሰላም ስምምነት በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል…