Fana: At a Speed of Life!

በማንኛውም ቦታና ሁኔታ ውስጥ ገብቶ ግዳጁን በብቃት መፈፀም የሚችል ጠንካራ ሃይል ተገንብቷል – ሌ/ጄ ዘውዱ በላይ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በማንኛውም ቦታ እና ሁኔታ ውስጥ ገብቶ ግዳጁን በብቃት መፈፀም የሚችል ጠንካራ ሃይል ገንብተናል ሲሉ ሌተናል ጄኔራል ዘውዱ በላይ ገለጹ፡፡ ሌተናል ጄኔራል ዘውዱ በላይ ከሰራዊቱ አባላትጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ሌ/ጄ ዘውዱ…

ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከሃይማኖት አባቶችና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር እየተወያየ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከሚገኙ የሃይማኖት አባቶች፣ የሲቪል ማህበራት፣ የሀገር ሽማግሌዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር እየተወያየ ነው፡፡ የኮሚሽኑ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሂሩት ገብረስላሴ÷ ኮሚሽኑ እስካሁን ያከናወናቸውን…

አቶ አሻድሊ ሀሰን ከድባጤና ቡለን ወረዳዎች ከተውጣጡ የህብረተሰብ ተወካዮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን የተመራ የከፍተኛ አመራሮች ቡድን በመተከል ዞን ቡለን ወረዳ በመገኘት ህዝባዊ ውይይት አካሄደ። በዚህም ከድባጤ፣ ከቡለንና ከወምበራ ወረዳዎች ከተውጣጡ የህብረተሰብ ተወካዮች ጋር…

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተቋርጦ የነበረው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጥር 20 ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ለቻን ላለበት ውድድር ተቋርጦ የነበረው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 ውድድር ከፊታችን ጥር 20 ቀን ጀምሮ በአዳማ ከተማ መካሄዱ እንደሚቀጥል ተገልጿል፡፡ በዚህ መሰረትም ሁለት ተስተካካይ ጨዋታዎች የ12ኛ…

የትምህርት እና ስልጠና ፓሊሲ ማሻሻያ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት እና ስልጠና ፖሊሲ ትግበራ ላይ ከምሁራን ጋር ውይይት እያካሄደ ነው፡፡   በመድረኩ የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋን ጨምሮ የትምህርት ዘርፉ ከፍተኛ አመራሮች ተሳትፈዋል፡፡  …

አየር መንገዱ ከአዲስ አበባ አትላንታ ጆርጂያ ቀጥታ በረራ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአዲስ አበባ አትላንታ ጆርጂያ ቀጥታ የመንገደኞች በረራ ለመጀመር ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታውቋል፡፡   የሚደረገው በረራም በሳምንት ለአራት ቀናት መሆኑ ነው የተገለጸው፡፡   ይህም የኢትዮጵያ…

የከተራ እና ጥምቀት በዓላት በሰላም ተጠናቅቀዋል-የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተራ እና ጥምቀት በዓላት በሰላም መጠናቀቃቸውን የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡   መንግስት በዓላቱ በድምቀትና በሰላም እንዲጠናቀቁ ላደረጉ አካላት ሁሉ ምስጋና አቅርቧል፡፡   አገልግሎቱ…

ተመድ በሰብዓዊ እርዳታና በአደጋ ስጋት ጉዳዮች ላይ ከኢትዮጵያ ጋር በቅንጅት እንደሚሰራ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የድርቅ መከላከልና ምላሽ ማስተባበሪያ በኢትዮጵያ በሰብዓዊ እርዳታ እና በአደጋ ስጋት ጉዳዮች ላይ በቅንጅት እንደሚሰራ አስታውቋል፡፡   የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው…

1 ሺህ 173 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 173 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ከተመላሾቹ ውስጥም 12 ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች እንደሚገኙ ተገልጿል፡፡ ለተመላሽ ዜጎች በማቆያ…

የአዲስ-አዳማ የክፍያ መንገድ የአዳማ ዋና መውጫ ለተሽከርካሪ ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትራፊክ አደጋ ሳቢያ ተዘግቶ የነበረው የአዲስ- አዳማ የክፍያ መንገድ የአዳማ ዋና መውጫ ዛሬ ለተሽከርካሪ ክፍት መደረጉን የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ አስታውቋል፡፡   ኢንተርፕራይዙ የኮሙኒኬሽን ቡድን መሪ ዘሃራ መሃመድ…