የሀገር ውስጥ ዜና ከጅብሰም ጋር ተጭኖ ወደ ኬንያ ሊሻገር የነበረ 6 ሺህ 150 ኪ.ግ አደንዛዥ እፅ ተያዘ Melaku Gedif Dec 14, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን ከጅብሰም ጋር ተቀላቅሎ የተጫነ 6 ሺህ 150 ኪሎ ግራም ካናቢስ የተሰኘ እፅ መያዙን የዞኑ ፖሊስ አስታውቋል። አደንዛዥ እጹን የጫነው ተሽከርካሪ በኤርቦሬ መስመር በጉዞ ላይ ሳለ በበናፀማይ ወረዳ…
ስፓርት በዓለም ዋንጫው ሞሮኮ እና ፈረንሳይ ዛሬ በግማሽ ፍጻሜው ይጫወታሉ Melaku Gedif Dec 14, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ዛሬ ምሽት አንድ ጨዋታ ይደረጋል። አፍሪካዊቷ ሞሮኮ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ከፈረንሳይ ጋር ለፍጻሜ ለመድረስ ትጫወታለች፡፡ ሁለቱ ቡድኖች በዓለም ዋንጫ በነጥብ ጨዋታ ሲገናኙ…
ስፓርት አርጀንቲና ለዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ጨዋታ አለፈች Melaku Gedif Dec 14, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርጀንቲና ክሮሺያን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ለኳታሩ የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ጨዋታ ማለፏን አረጋግጣለች። የአርጀንቲናን የማሸነፊያ ግቦች ሊዮኔል ሜሲ እና ጁሊያን አልቫሬዝ አስቆጥረዋል። ሊዮኔል ሜሲ የኳታሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሀገራዊ ምክክሩ ስኬታማ ክንውን እንዲኖረው የሚያስችል ፍኖተ ካርታ ተዘጋጀ Melaku Gedif Dec 12, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ታኅሳስ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የምክክር ሂደቱ ስኬታማ ክንውን እንዲኖረው የሚረዳ ፍኖተ ካርታ መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ገለጸ። ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በምክክር ሂደቱ ተሳትፎና በአጀንዳ አሰባሰብ አሰራር ዙሪያ ከኃይማኖት…
የሀገር ውስጥ ዜና ዓለም አቀፍ አጋር ድርጅቶች በኢትዮጵያ የሚያደርጉትን ድጋፍ እንዲያሳድጉ ጥሪ ቀረበ Melaku Gedif Dec 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የምስራቅ አፍሪካ የሰብዓዊ እርዳታ አስተባባሪ ዳንኤል እንድሪስ ዓለም አቀፍ አጋር ድርጅቶች በኢትዮጵያ የሚያደርጉትን ድጋፍ እንዲያሳድጉ ጥሪ አቀረቡ ፡፡ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር በጅማ ከተማ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎበኙ Melaku Gedif Dec 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዛኦ ዚያን በጅማ ከተማ በቻይና መንግስት ድጋፍ የሚከናወኑ የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ አምባሳደር ዛኦ ዚያን በቻይና እና በኢትዮጵያ መካከልየሚደረጉ ትብብሮች የሁለቱን ሀገራት ጠንካራ ግንኙነት…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል 98 ሺህ ሜትሪክ ቶን ምግብና ምግብ ነክ ያልሆነ የሰብዓዊ እርዳታ መሰራጨቱ ተገለጸ Melaku Gedif Dec 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚሹ ከ98 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ ምግብና ምግብ ነክ ያልሆነ የሰብዓዊ እርዳታ መሰራጨቱን የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በትግራይ ክልልድጋፍ ለሚሹ ዜጎች የሚከናወነውያልተገደበ የሰብዓዊ ድጋፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና አርቲስት ታሪኩ ብርሃኑ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ Melaku Gedif Dec 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስት ታሪኩ ብርሃኑ (ባባ) ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ፡፡ አርቲስት ታሪኩ ብርሃኑ (ባባ) ባደረበት ህመም ምክንያት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ከቤተሰቦቹ አረጋግጧል፡፡…
ስፓርት አርጀንቲና ኔዘርላንድስን በማሸነፍ ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቀለች Melaku Gedif Dec 10, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኳታር የዓለም ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ምሽት 4 ሰዓት ላይ አርጀንቲና እና ኔዘርላንድስ ጨዋታቸውን አድርገዋል፡፡ በዚህም አርጀንቲና ኔዘርላንድስን በመለያ ምት 4 ለ 3 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ግማሽ ፍጻሜውን መቀላቀል…
የሀገር ውስጥ ዜና ብልጽግና ፓርቲ ፈተናዎችን ወደ ድል በመቀየር ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምዕራፍ ለማሸጋገር የጀመራቸውን ስራዎች አጠናክሮ ይቀጥላል- ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ Melaku Gedif Dec 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ፈተናዎችን ወደ ድል በመቀየር ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምዕራፍ ለማሸጋገር የጀመራቸውን ስራዎች አጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ የፓርቲው ፕሬዚዳንትና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡ ብልጽግና ፓርቲ 1ኛ…