Fana: At a Speed of Life!

በመምከራቸው ሀገር የገነቡ ሀገራት…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ታሪክ ውስጥ በጦርነት፣ በድህነትና በከባድ ማሕበራዊ ቀውስ ውስጥ አልፈው ዛሬ ላይ የብልጽግና ማማ ላይ የደረሱ ሀገራት አሉ። የእነዚህ ሀገራት የስኬት ምስጢር የተፈጥሮ ሀብት ሳይሆን፤ በአስቸጋሪ ወቅት ተቀምጠው የመከሩበት እና የጋራ ብሔራዊ…

ብዝኀ ዘርፍ ኢኮኖሚ …

ኢትዮጵያ በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና የመደመር እሳቤ፤ ከነጠላ ዘርፍ ጥገኝነት ተላቅቃ ወደ ዘርፈ-ብዙ የኢኮኖሚ ስርዓት እየተሸጋገረች ትገኛለች፡፡ የብዝኀ ዘርፍ ኢኮኖሚ አንዱና ዋነኛው ጥንካሬ የዘርፎች መደመር ነው። የግብርናው ዘርፍ ለኢንዱስትሪው የጥሬ እቃ ግብአት በማቅረብ፣…

የሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ተሳታፊዎች አዲስ አበባ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም በሚካሄደዉ ሀገራዊ የምክክር ጉባዔ የሚሳተፉ ተወካዮች አዲስ አበባ መግባት ጀምረዋል፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ከመጪው ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ይካሄዳል፡፡ በዛሬው…

ኢትዮጵያ ከየት ወደ የት?

የአንድ ሀገር የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ጉዞ ስኬታማ የሚሆነው ካለፈችበት ታሪክ ትምህርት ሲቀሰም፣ የወደፊት መዳረሻዋ በግልጽ ሲቀመጥ እና መዳረሻው ላይ ለመድረስ የሚያስችል ቁልጭ ያለ እሳቤ ሲቀረጽና ሲተገበር ብቻ ነው። በዚህ ረገድ የመደመር እሳቤ፣ የኢትዮጵያን ዘመናዊ የለውጥ ጉዞ ፍልስፍና…

የባሕር በር ተጠቃሚነት ለኢኮኖሚ ማንሠራራት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘመናዊው ዓለም የአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊ ጥንካሬ ከሚወሰንባቸው ምክንያቶች መካከል የባሕር በር ባለቤትነት ዋነኛው ነው። በዓለም አቀፍ የንግድ ሥርዓት ውስጥ ከሚጓጓዙ እቃዎች አብዛኛው ከመነሻ ወደ መዳረሻቸው ለማቅናት ባሕርን ይጠቀማሉ፡፡ ወደ…

ቶተንሃም ሆትስፐር ሳንድሮ ቶናሊን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሃም ሆትስፐር ጣሊያናዊውን ተጫዋች ሳንድሮ ቶናሊን ከኒውካስል ዩናይትድ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ ቶተንሃም ሆትስፐር የክለቡን የዝውውር ክብረ ወሰን በመስበር በ100 ሚሊየን ፓውንድ የዝውውር ሒሳብ ተጫዋቹን የግሉ…

ኢትዮጵያና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች የአደጋ ምላሽ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች የአደጋ ስጋት ምላሽ አቅምን ለማጠናከር ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ ተስማምተዋል፡፡ የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ብሔራዊ የአደጋ ስጋት አስተዳደር ባለስልጣን ሊቀመንበር አሊ ሰኢድ አል ነያዲ በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት…

በባንጃ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ7 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ባንጃ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሰባት ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡ አደጋው ከቅዳማጃ ከተማ ወደ አስኩና በመጓዝ ላይ የነበረ ባጃጅ ዛሬ ቀን 8 ሰዓት ላይ ከሲኖትራክ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨቱ ነው የደረሰው፡፡…

አዎንታዊ ትርክት ለሀገራዊ አንድነት ….

ሀገር የምትገነባው ወደ ኋላ በመመልከት ሳይሆን ወደ ፊት በመጓዝ ነው። የጋራ ትርክት የሕዝቡን ስነ-ልቦና ከታሪክ ክርክርና ከፖለቲካ ንትርክ አውጥቶ ወደ ጋራ ራዕይ እንዲያዞር ያደርጋል። ኢትዮጵያ ከ80 በላይ የሚሆኑ ብሔረሰቦች፣ የተለያዩ ባህሎች፣ ቋንቋዎችና እምነቶች በጋራ የሚኖሩባት…

ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ተምሳሌት የሚሆን የብልጽግና ጉዞ ጀምራለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ለመላው አፍሪካ ትልቅ ምሳሌ የሚሆን የብልጽግና ጉዞ ጀምራለች አሉ። በገበታ ለትውልድ መርሐ ግብር የተገነባው የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት በዛሬው ዕለት ተመርቆ በይፋ ሥራ…