ለውጭ ኩባንያዎች ዝግ የነበሩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች መከፈት በርካታ ባለሃብቶች ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጡ አስችሏል – ኮሚሽኑ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ለውጭ ባለሃብቶች ዝግ የነበሩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች መከፈታቸው በርካታ የውጭ ኩብንያዎች ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጡ ማስቻሉን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታውቋል፡፡
የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር)…