ውጊያን በሩቅ የሚያስቀርና በአጭር ጊዜ ተዋግቶ የሀገሩን ጥቅም የሚያስከብር ሠራዊት ተገንብቷል – ሌ/ጄ ሹማ አብደታ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠላቶቿን እያንበረከከች በክብር የኖረችው ኢትዮጵያ ዛሬም በልጆቿ ተከብራ ትኖራለች አሉ የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ፡፡
ሌ/ጄ ሹማ አብደታ በግዳጅ ቀጣና ተዘዋውረው ከሠራዊቱ ጋር ባደረጉት ውይይት አጠቃላይ ስለሀገራዊ…