የጤና ተቋማትን ሁለንተናዊ አቅም ለማጠናከር የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ተቋማትን ሁለንተናዊ አቅም ለማጠናከር የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከመላው ኢትዮጵያ ከተውጣጡ የጤና ባለሙያዎች ጋር ባደረጉት ውይይት ወቅት እንዳሉት÷ የጤናው ዘርፍ…