Fana: At a Speed of Life!

ለብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና የፓርቲው ፕሬዚዳንትና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሰጡት የሥራ መመሪያ ተጠናቅቋል። የፓርቲው ም/ፕሬዚዳንትና የዋናው ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ አደም ፋራህ እንዳሉት ÷…

በክልሉ እስካሁን 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር ላይ የደረሰ ሰብል ተሰብስቧል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ከመኸር እርሻ እስካሁን 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት ላይ የደረሰ ሰብል ተሰብስቧል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ በቢሮው የሰብል ልማትና ጥበቃ ዳይሬክተር ማንደፍሮ አስላከ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ በክልሉ…

አሁን ያለውን እድል ከምናበላሽ በትብብር መንፈስ ብንሰራ የእኛና የልጆቻችን ነገ ያማረ ይሆናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሁን ያለውን እድል ከምናበላሽ በትብብር መንፈስ ብንሰራ የእኛም ሆነ የልጆቻችን ነገ ያማረ ይሆናል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የታደሰውን የፋሲል አብያተ…

በጎንደር የተጀመረው የኮሪደር ልማት ከተማዋ ዳግም ለመወለድ እያማጠች መሆኑን ያሳያል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር ከተማ ከአዘዞ እስከ ፒያሳ የተጀመረው የኮሪደር ልማት ሥራ ጎንደር ዳግም ለመወለድ እያማጠች መሆኑን ያሳያል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው…

የመገጭ ግድብ የወንዝ ቅልበሳ ሥራ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቅቋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመገጭ መስኖ ልማት ፕሮጀክት የወንዝ ቅልበሳ ሥራ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቅቋል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ በጎንደር በነበረን ጉብኝት የመገጭ የመስኖ ልማት…

በሲዳማ ክልል ለኮሪደር ልማት የኤሌክትሪክ መስመርና ትራንስፎርመር ማዛወር ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል የኃይል አቅርቦትን አስተማማኝ ማድረግ የሚያስችል የመልሶ ግንባታና ማሻሻያ ሥራዎች ተከናውነዋል አለ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፡፡ የአገልግሎቱ የኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አንዋር አብራር ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ የተከናወነው…

በመዲናዋ 36 ሺህ 600 ዜጎችን በየቀኑ የሚመግቡት ማዕከላት…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተስፋ ብርሃን ምገባ ማዕከላት 36 ሺህ 600 ዜጎች ተጠቃሚ ሆነዋል አለ የከተማ አስተዳደሩ ምገባ ኤጀንሲ፡፡ የኤጀንሲው ም/ዋና ዳይሬክተር ስንታየሁ ማሞ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ ተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል ለማሕበራዊ…

በአህጉር ደረጃ የማይመረቱ መድኃኒቶችን በሀገር ውስጥ የማምረት አቅም…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ ደረጃ የማይመረቱ መድኃኒቶችን በሀገር ውስጥ ለማምረት እና ለአፍሪካ የመድኃኒት ገበያ ማቅረብ የሚያስችል አቅም ተፈጥሯል አለ የቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን። ኢትዮጵያ መድኃኒትን በራስ አቅም ለማምረት እና አቅርቦትን ለማረጋገጥ የተለያዩ…

ማራቶንን ከሁለት ሰዓት በታች የጨረሰ ብቸኛው አትሌት… ኤሊዩድ ኪፕቾጌ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ገና በለጋ እድሜው ከቤት ወደ ትምህርት ቤት ደግሞም ከትምህርት መልስ ወደ ቤት ሦስት ኪሎ ሜትሮችን እለት እለት እየሮጠ ነው ያደገው፡፡ ትምህርትን አብዝቶ ይወድ ነበርና በጊዜው በትምህርት ፍቅሩ የተነሳ የሰርክ ተግባሩ የነበረው ሩጫ የማታ ማታ…

በአማራ ክልል የደረሰ የጤፍ ሰብል ያለ ብክነት እንዲሰበሰብ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የምርት ብክነትን በሚቀንስ መንገድ የደረሰ የጤፍ ሰብልን ለመሰብሰብ እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ በቢሮው የሰብል ልማትና ጥበቃ ዳይሬክተር ማንደፍሮ አስላከ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በመኸር እርሻ 900 ሺህ…