የሰብዓዊ መብቶች ጉዳይን እንዲመረምር የተሰየመው ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ባለሙያዎች ቡድን እንዲፈርስ ጥያቄ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አደረጃጀት አባላት ጥምረት በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ጉዳይን እንዲመረምር የተሰየመው ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ባለሙያዎች ቡድን እንዲፈርስ ጠየቁ።
ጥያቄውን ያቀረቡት በመላው ዓለም የሚገኙ አስራ ሰባት…