Fana: At a Speed of Life!

የኢሬቻ በዓል እሴቱን ጠብቆ በደመቀ መልኩ በአዲስ አበባ ከዛሬ ጀምሮ እየተከበረ ነው- ዶ/ር ሂሩት ካሳው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻ በዓል እሴቱን ጠብቆ በደመቀ መልኩ በአዲስ አበባ ከዛሬ ጀምሮ እየተከበረ መሆኑን የአዲስ አበባ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ገለጸ፡፡   የቢሮው ሃላፊ ሃላፊ ዶክተር ሂሩት ካሳው በሰጡት መግለጫ ÷በዓሉ እሴቱን ጠብቆ በሰላምና…

በሐረሪ ክልል የሚገኙ የግል ጤና ተቋማት ማህበር ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል የግል ጤና ተቋማት ማህበር ለመከላከያ ሰራዊት ያሰባሰበውን ግማሽ ሚሊየን ብር ለክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ አስረክቧል።   አቶ ኦርዲን በድጋፍ ርክክቡ ወቅት እንደተናገሩት÷በሀገር ላይ የተቃጣውን አደጋ…

በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ በድምጻዊ ማዲንጎ አፈወርቅ ህልፈት የተሰማውን ሐዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ በድምጻዊ ማዲንጎ አፈወርቅ ህልፈት የተሰማውን ሐዘን ገልጿል፡፡ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቪግኒ ተርኪን ÷ በታዋቂው ድምጻዊ ማዲንጎ አፈወርቅ ህልፈት በራሳቸው እና በኤምባሲው ሰራተኞች ስም የተሰማቸውን…

የኢሬቻ በዓል በአዲስ አበባ ከዛሬ ጀምሮ እስከ መስከረም 21 ቀን እንደሚከበር ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻ በዓል በአዲስ አበባ ከተማ ከዛሬ ጀምሮ እስከ መስከረም 21 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ በደማቅ ሁኔታ እንደሚከበር የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታውቋል፡፡   በዓሉ በዛሬው ዕለት በመላው አዲስ አበባ በፓናል…

ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት እንግሊዝ የግብር ቅነሳ ዕቅዶቿን በድጋሚ እንድታጤን ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት የእንግሊዝ መንግሥት የግብር ቅነሳ ዕቅዶቹን በድጋሚ እንዲያጤን አሳስቧል፡፡ ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት የእንግሊዝ መንግስት በዘርፉ የሚወስዳቸው እርምጃዎች በኃይል አቅርቦት ቀውስ እና በዋጋ ንረት ክፉኛ የተጎዱ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሶማሊያው ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሃሙድ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል። መሪዎቹ በኢትዮጵያ እና በሶማሊያ መካከል ያለውን ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር ያላቸውን ፍላጎት እና ቁርጠኝነት ገልጸዋል።…

ከ97 ኪሎ ግራም በላይ ኮኬይን ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ97 ኪሎግራም በላይ የሚመዝን ኮኬይን የተባለ አደንዛዥ እጽ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተያዘ።   መነሻዋን ከናይሮቢ ኬንያ መዳረሻዋን አዲስ አበባ ያደረገች ግለሰብ 97 ነጥብ 48 ኪሎ ግራም የሚመዝን ኮኬይን…

የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሃሙድ ለስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሃሙድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል።   ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አቀባበል አድርገውላቸዋል።  …

በመዲናዋ የመስቀል ደመራ በዓል በሰላም መጠናቀቁን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይና በተለያዩ ቦታዎች የተከበረው የመስቀል ደመራ በዓል በሰላም መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ መስከረም 16 ቀን 2015 ዓ/ም የኃይማኖት አባቶች፣ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና በርካታ የእምነቱ…

ከንቲባ አዳነች የመስቀል ደመራ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ በማድረግ ሕዝቡን አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከንቲባ አዳነች አቤቤ የመስቀል ደመራ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ ለማድረግ መላው የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ከፀጥታ ኃይሎች ጋር በጋራ ተቀናጅተው በመስራት ላሳዩት የላቀ ትጋት፣ ቁርጠኝነትና ላስገኙት ውጤት ምስጋና አቀረቡ። የመስቀል…