ህወሓት በተለያዩ አካባቢዎች ማህበራዊ ሽብር ለመፍጠር እየሰራ መሆኑን አፈትልኮ የወጣው የራሱ ሰነድ አጋለጠ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ማህበራዊ ሽብር ለመፍጠር እየሰራ መሆኑን አፈትልኮ የወጣው የራሱ ሰነድ አጋልጧል፡፡
አሸባሪው ህወሓት “የማጠቃለያ ምዕራፍ አካሄድና ስትራቴጂ” በሚል በድብቅ አዘጋጅቶ ለበታች አመራሩ የበተነው ሰነድ…