Fana: At a Speed of Life!

ዩ ኤስ ኤ አይ ዲ በኢትዮጵያ የሰብዓዊ እርዳታን ለማዳረስ ቁርጠኛ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የልማት ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤ አይ ዲ) በኢትዮጵያ የስራ ሃላፊዎች ከአዲሱ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ሺፈራው ተክለማሪያም ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች…

ከቀረጥ ነጻ የቆዳና ቆዳ ውጤቶች መሸጫ ሱቅ በይፋ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከአጋር አካላት ጋር በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ከቀረጥ ነጻ የቆዳና ቆዳ ውጤቶች መሸጫ ሱቅ በይፋ ከፍቶ አስመርቋል፡፡   የመሸጫ ሱቁ የኢትዮጵያን ምርቶች ማስተዋወቅና የዘርፉን ወጪ ንግድ ለማሳደግ…

በመዲናዋ የደረሰ የመኪና አደጋ በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት አደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ  ልደታ ክፍለ ከተማ በደረሰ የመኪና አደጋ የአንድ ሰው ሕይወት ሲያልፍ በሁለት ሰዎች ላይ ከባድ ጉዳት ደርሷል፡፡ አደጋው ትናንት ምሽት 2፡30 አካባቢ በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 አብነት አካባቢ ነው የደረሰው። አደጋውን…

የተቃጣብንን የጠላት ወረራ እየመከትን የልማት ስራችንን እናስቀጥላለን- አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ በወላይታ ዞን በ1ሺህ ሄክታር መሬት ላይ በግል ባለሃብት እየለማ ያ የሚገኝ የበቆሎ ምርጥ ዘር ማባዥ ማዕከልን ጎብኝተዋል፡፡ አቶ ርስቱ በጉብኝት መርሐ ግብሩ ወቅት እንደገለጹት÷ በአሸባሪው…

የተጀመረው የሰላም ሂደት እንዲቀጥል የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተጀመረው የሰላም ሂደት እንዲቀጥል የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጥሪ አቀረበ፡፡ የጉባኤው የበላይ ጠባቂ አባቶች "የሰላም ቅድመ ሁኔታው ሰላም ብቻ ነው" በሚል መሪ ሃሳብ በወቅታዊ የሃገሪቱ ሁኔታ እና አዲስ ዓመትን ምክንያት…

ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ የሜጢ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤል ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ የሜጢ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ ሂደትን ጎብኝተዋል፡፡ በ2011 በጀት ዓመት ግንባታው የተጀመረው የሜጢ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት አሁን ላይ የመጀመሪያው ዙር ግንባታ መጠናቀቁ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ2014 በጀት ዓመት 5 ቢሊየን ዶላር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተጠናቀቀው 2014 በጀት ዓመት 5 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡   የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ በስሩ የሚገኙ ተቋማትን የ2014 በጀት ዓመት አፈጻጸም እና የ2015 ቀጣይ…

በመዲናዋ በበዓል ሰሞን የመሰረታዊ ፍጆታ እቃዎች እጥረት እንዳይከሰት እየተሠራ ነው – ኤጀንሲው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በዘመን መለወጫ በዓል ሰሞን የሚያስፈልጉ የቁም እንስሳትና የእንስሳት ተዋፆኦ ውጤቶች ጨምሮ ሌሎች የግብርናና የኢንዱስትሪ ምርቶች እጥረት እንዳይኖር እየተሠራ መሆኑ የከተማዋ የኅብረት ሥራ ኤጀንሲ አስታወቀ። በዘመን መለወጫ…

የአዲስ አበባ እና የደቡብ አፍሪካ ዩኒቨርሲቲዎች በጋራ ለመሥራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና የደቡብ አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ በጋራ መሥራት የሚያስችላቸውን የጋራ መግባቢያ ሰነድ ስምምነት ተፈራመዋል። የመግባቢያ ሰነድ ስምምነቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሃና እና የደቡብ አፍሪካ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአልጄሪያ የነበራቸውን የስራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካቸው በአልጄሪያ የነበራቸውን የስራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአልጄሪያ በነበራቸው ቆይታ÷ ከአገሪቱ ፕሬዚዳንት አብደልመጂድ ታቡን ጋር የሁለትዮሽ ውይይት…