አመራሩ ከባለፋት ተሞክሮዎች በመማር ለቀጣዩ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ስኬታማነት መዘጋጀት አለበት -አቶ አሻድሊ ሀሰን
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አመራሩ ከባለፋት ስኬቶች ተሞክሮ በመውሰድ እና ድክመቶችን በማረም ለቀጣይ ዓመት እቅድ አፈጻጸም ስኬታማነት መዘጋጀት አለበት ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰን አሳሰቡ፡፡
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል…