Fana: At a Speed of Life!

የኬንያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በለተሰንበት ግደይ ላይ ያቀረበው ክስ ውድቅ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በለተሰንበት ግደይ ላይ ያቀረበው ክስ ውድቅ ተደረገ። በ10 ሺህ ሜትር ሴቶች በመጨረሻዎቹ ሰከንዶች ለተሰንበት ግደይ ሄለን ኦቢሪን በክርን መታታለች በሚል ኬንያ ለዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ቅሬታ…

በሲዳማ ክልል የወጣቶች የክረምት በጎ ፈቃድ መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል የ2014 ዓ.ም ወጣቶች ክረምት በጎ ፈቃድ መርሐ ግብር አገልግሎት ዛሬ ተጀምሯል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ መርሐ ግብሩን በአለታ ወንዶ ከተማ በአቅመ ደካሞች የቤት እድሳት በማስጀመር በይፋ ከፍተዋል። በመርሐ ግብሩ…

ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ በአንድ ጀምበር 400 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል ዘመቻ በክልሉ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የዘንድሮውን ዓመት የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በምሥራቅ ሸዋ ዞን ሉሜ ወረዳ አስጀምረዋል፡፡ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ የግብርና…

በታንዛኒያ እስር ላይ የነበሩ 126 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በታንዛኒያ እስር ላይ የነበሩ 126 ኢትዮጵያውያን ከእስር ተፈተው ወደ አገራቸው ተመልሰዋል፡፡   ታንዛኒያን አቋርጦ ወደ ደቡብ አፍሪካ በሚደረግ ሕገ ወጥ ጉዞ በርካታ ኢትዮጵያውያን በታንዛኒያ መንግስት የፀጥታ ኃይሎች ቁጥጥር ስር…

የጤና ሚኒስቴር የኮቪድ የህክምና ማዕከል ሆኖ ሲያገለግል የቆየውን የሚሊኒየም አዳራሽ ከምስጋና ጋር ለባለቤቱ መለሰ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር ላለፉት ሁለት ዓመታት የኮቪድ የህክምና እና የድንገተኛ ምላሽ ማዕከል ሆኖ ሲያገለግል የቆየውን አዲስ ፓርክ /የሚሊኒየም አዳራሽ/ ከምስጋና ጋር ለባለቤቱ ለሜድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አስረከበ። የጤና ሚኒሰቴር ሚኒስትር ዶከተር ሊያ…

በ400 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የትራንስፎርመር ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳግም ኬኔዲ ጠቅላላ ንግድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በ400 ሚሊየን ብር ወጪ ያስገነባው የትራንስፎርመር ፋብሪካ በዛሬው ዕለት ተመረቀ፡፡ በምረቃስነ ስርዓቱ ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበልን ጨምሮ…

በዓመት 8 ነጥብ 1 ሚሊየን ቶን ማምረት የሚችል የሲሚንቶ ፋብሪካ በሸበል በረንታ ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓመት 8 ነጥብ 1 ሚሊየን ቶን ማምረት የሚችል የሲሚንቶ ፋብሪካ በምስራቅ ጎጃም ዞን በሸበል በረንታ ሊገነባ ነው፡፡   ከግንባታው ጋር ተይይዞ የከፍተኛ ደረጃ የማዕድን ምርት ስራ ፈቃድ ስምምነት የፊርማ ሥነ ስርዓት…

የደቡብ ክልል የ2014/15 የመኸር ግብርና የንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል የ2014/15 በጀት ዓመት የመኸር ግብርና የንቅናቄ መድረክ በከምባታ ጠምባሮ ዞን ዱራሜ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።   የንቅናቄ መድረኩ "በበጋ መስኖ የጀመርነውን የተቀናጀ ጥረት…

ከ30 ዓመታት በፊት ተዘርቶ የነበረው የመለያየት አስተሳሰብ እየጠፋ የወንድማማችነት አስተሳሰብ እንዲተካ እየተሠራ ነው- ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ከ30 ዓመታት በፊት ተዘርቶ የነበረው የመለያየት አስተሳሰብ እየጠፋ የወንድማማችነት አስተሳሰብ እንዲተካ እየተሠራ መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለማቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ ገለጹ። የብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት…

በታንዛኒያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው የመመለሱ ስራ ዛሬ ይጀመራል- አምባሳደር ሽብሩ ማሞ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በታንዛኒያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ጋር በመተባበር ከዛሬ ጀምሮ ወደ ሀገራቸው መመለስ እንደሚጀመር አምባሳደር ሽብሩ ማሞ ተናገሩ፡፡ በኢትዮጵያ ካቶሊክ ጳጳሳት ጉባኤ ፕሬዚዳንት…