Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ የመንግሥት ሠራተኞችን የኑሮ ውድነት ጫና ለማቃለል 6 ነጥብ 8 ሚሊየን ሊትር ዘይት ሊሰራጭ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግሥት ሠራተኞችን የኑሮ ውድነት ጫና ለማቃለል 6 ሚሊየን 807 ሺህ ሊትር ዘይት እና 3 ሺህ 500 ኩንታል ስኳር በተያዘው ሰኔ ወር ስርጭት ለማካሄድ መታቀዱን የከተማዋ የንግድና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ አስታውቋል፡፡…

የአሜሪካው ኦሪዮን የሳተላይት ኩባንያ በዘርፉ ልማት ዙሪያ ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር ለመስራት ፍላጎት እንዳለው ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር በለጠ ሞላ “ኦሪዮን አስት” ከተሰኘ የአሜሪካ የሳተላይት ኩባንያ ባለቤትና ፕሬዚዳንት አሌክሳንደር አልቪን የተመራ የልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በሳተላይት መረጃ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከጣሊያኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከጣሊያኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሉዊጂ ዲ ማዮ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የሁለቱን ሀገራት ታሪካዊ የሁለትዮሽ ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡…

አማራ ባንክ አክሲዮን ማህበር ሰኔ 11 ቀን 2014 ዓ.ም ሥራ እንደሚጀምር አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አማራ ባንክ የአክሲዮን ማህበር ሰኔ 11 ቀን 2014 ዓ.ም ሥራውን በይፋ እንደሚጀምር አስታወቀ።   የባንኩን ስራ የመጀመር ሂደትን አስመልክቶ የባንኩ ከፍተኛ አመራሮች መግለጫ ሰጥተዋል።   ከ6 ቢሊየን 516 ሚሊየን…

በክልሉ በተለያየ ዘርፍ የተከሰተውን የጸጥታ ችግር መላውን ሕዝብ በማሳተፍ ለመመከት ጥረት ተደርጓል-አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በ2014 በጀት ዓመት በተለያየ ዘርፍ የተከሰተውን የጸጥታ ችግር መላውን ሕዝብ በማሳተፍ ለመመከት ጥረት መደረጉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ገለጹ።   በደቡብ ክልል በ2014 በጀት ዓመት የተከናወኑ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በሶማሊያ እና ጅቡቲ የነበራቸውን የስራ ጉብኝት አጠናቀው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሶማሊያ እና ጅቡቲ የነበራቸውን የስራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ አገራቸው ተመልሰዋል፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ባሳለፍነው ሐሙስ በአዲሱ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ ማህሙድ በዓለ ሲመት ላይ ለመገኘት…

ዳሽን ቢራ ፋብሪካ በ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ በጎንደር ያስገነባውን የማስፋፊያ ፕሮጀክት አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ የሚገኘው የዳሽን ቢራ ፋብሪካ በ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ ያስገነባው የማስፋፊያ ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡   በምረቃ ስነ ስርዓቱ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ዶክተር ይልቃል ከፋለ፣ የኢንዱስትሪ…

በፋና ላምሮት የድምፃውያን ውድድር ያለምወርቅ ጀምበሩ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በተካሄደው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 10 የፍጻሜ ውድድር ድምፃዊት ያለምወርቅ ጀምበሩ አሸነፈች፡፡   በውድድሩ ምዕራፍ የመጨረሻ ዙር የቀረቡት ድምፃውያን ዳንኤል አዱኛ ፣ ደሳለኝ አበበ፣ያለምወርቅ ጀምበሩ እና ገረመው ገብረፃዲቅ በሦስት…

የሰብዓዊ እርዳታ የጫኑ ተጨማሪ 308 ተሽከርካሪዎች ትግራይ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምግብ እርዳታ የጫኑና እስካሁን ከተላከው ከፍተኛውን መጠን የያዙ 308 ተሽከርካሪዎች በዚህ ሳምንት ትግራይ ክልል መግባታቸውን የዓለም ምግብ ፕሮግራም አስታወቀ።   የዓለም ምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ በማህበራዊ ትስስር ገጹ…

ከንቲባ አዳነች ከአፍሪካ ኅብረት የልማት ኤጀንሲ ዋና ሥራ አሥፈፃሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአፍሪካ ኅብረት የልማት ኤጀንሲ ዋና ሥራ አሥፈፃሚ ወይዘሮ ናርዶስ በቀለን በፅሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡   ከንቲባ አዳነች ለአፍሪካ ኅብረት የልማት ኤጀንሲ ዋና ሥራ…