ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ፡፡
ፕሬዚዳንቷ ድጋፉን ያደረጉት በመዲናዋ አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ ስምንት ለሚኖሩ 300 ለሚሆኑ ወገኖች ነው፡፡…