Fana: At a Speed of Life!

ከባህር ዳር – ዳንግላ በሚሄድ 66KV አስተላለፊ መስመር በተፈፀመ ስርቆት የኤሌክትሪክ ኃይል ተቋርጧል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከባህር ዳር - ዳንግላ በሚሄድ 66KV አስተላለፊ መስመር በተፈፀመ ስርቆት ዳንግላ፣ ዱርቤቴ፣ መራዊ ፣ ኮሶበር፣ ግምጃ ቤት፣ ቻግኒ እና በአካባቢያቸው ባሉ ከተሞች የኤሌክትሪክ ኃይል ተቋርጧል፡፡ የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት እንዳሳወቀው÷…

የዓለም የጤና ድርጅት “የህክምና ቁሳቁስ ወደ ትግራይ ክልል እንዳላደርስ በመንግስት ተከልክያለሁ” ማለቱ ፍጹም ከእውነት የራቀ ነው-መንግስት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የጤና ድርጅት "የህክምና ቁሳቁስ ወደ ትግራይ ክልል እንዳላደርስ በመንግስት ተከልክያለሁ" ማለቱ ፍጹም ከእውነት የራቀ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡   የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አመራሮች በጉምሩክ ኮሚሽን ጉብኝት አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር በአቶ ተፈሪ ፍቅሬ የተመራ የልኡካን ቡድን በጉምሩክ ኮሚሽን የተከናወኑ ሁለንተናዊ የለውጥ ስራዎችን በዛሬው እለት ተዘዋውሮ ተመልክቷል፡፡ በጉብኝቱ ማጠቃለያ አስተያየታቸውን የሰጡት አቶ…

ቻይና በኢትዮጵያ ሰላምን ለማረጋገጥ እና መልካም አስተዳደርን ለማስፈን እያደረገችው ያለው ድጋፍ የሚደነቅ ነው – አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የኢትዮጵያ ሰላም ለማረጋገጥ እና መልካም አስተዳደርን ለማስፈን እያደረገች ያለው ጥረት የሚደነቅ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገለጹ፡፡   ቃል አቀባዩ በዛሬው ዕለት በሰጡት ሳምንታዊ…

የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት ጠመንጃ መፍትሄ አይሆንም- የኦፌኮ ም/ሊቀመንበር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገሪቱ የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት ጠመንጃ መፍትሄ አይሆንም ሲሉ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ሙላቱ ገመቹ ገለጹ፡፡   አቶ ሙላቱ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ፥ ፓርቲያቸው…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያያለው እምቅ ተፈጥሯዊ ውበት የኢትዮጵያን ቀጣይ የቱሪዝም አቅም ተስፋ በግልጽ የሚያመላክት ነው – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሚዛን አማን ከተማና አከባቢው የሥራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡   ሚኒስትሯ ጉብኝታቸውን አስመልክተው በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ÷ “በደቡብ…

የኢትዮጵያን የግብርና ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ የኢንቨስትመንት ዕድል የሚያስተዋውቅ ፎረም በዱባይ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያን የግብርና ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ያለውን አማራጭ የኢንቨስትመንት ዕድል የሚያስተዋውቅ የኢንቨስትመንት ፎረም ለተባበሩት አረብ ኢሚሬቶችና ለውጭ አገራት ባለሃብቶች በዱባይ ተካሄዷል። በፎረሙ ላይ የኢትዮጵያ…

በኢትዮጵያ እና በኤግሞንት ኢንስቲቲዩት ተቋማት መካከል ትስስር ለመፍጠር  ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በኤግሞንት ኢንስቲቲዩት በሚገኙ ተቋማት መካከል ትስስር ለመፍጠር ውይይት ተካሄደ፡፡ በቤልጂየም የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሂሩት ዘመነ ከኤግሞንት ሮያል የዓለም አቀፍ ግንኙነት ኢንስቲቲዩት ዋና…

የኢትዮጵያ አየር ሃይል  አጠቃላይ ዝግጁነትና አሁን ያለበት ቁመና አስደስቶናል – ታዋቂ ግለሰቦች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር ሃይል አጠቃላይ ዝግጁነትና አሁን ያለበት ቁመና አስደስቶናል፤ ኩራትም ተሰምቶናል ሲሉ በቢሾፍቱ አየር ሃይል ጉብኝት ያደረጉ የተለያዩ ታዋቂ ግለሰቦች ገለጹ። የኢትዮጵያ የምንጊዜም ጀግናዋን አትሌት ደራርቱ ቱሉ ጨምሮ የሰብአዊ…

ኤች አር 6600 ረቂቅ ህግ እንዳይጸድቅ ኢትዮጵያውያን እንዲረባረቡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የኮንግረስ አባላት የተዘጋጀው ኤች አር 6600 ረቂቅ ህግ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የሚዳፈር፣ ወዳጅ ሀገራት እና ዓለም አቀፍ ተቋማት እርዳታ እንዳይሰጡ የሚያደርግ መሆኑን የኢትዮጵያ አሜሪካውያን ዜጎች ምክር ቤት ሊቀመንበር ዲያቆን ዮሴፍ ተረፈ…