Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ፑቲን የሩሲያ ወታደራዊ ዘመቻ ዋና ዓላማ ዶንባስን ከዘር ማጥፋት ወንጀል መታደግ ነው አሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩክሬን የተካሄደ ያለው የሩሲያ ወታደራዊ ዘመቻ ዋና ዓላማ ዶንባስን ከዘር ማጥፋት ወንጀል ነፃ ማውጣት ነው ሲሉ የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ተናገሩ፡፡ ፕሬዚደንቱ በሉዚን ስታዲየም ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት፥ሩሲያ ያካሄደችው…

በቤልግሪድ 2022 የቤት ውስጥ የዓለም ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለፍጻሜ አለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ1 ሺህ 500 ሜትር የቤልግሪድ 2022 የቤት ውስጥ የዓለም ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለፍጻሜ ማለፍ ችለዋል፡፡   በወንዶች የ1 ሺህ 500 ሜትር ማጣሪያ ታደሰ ለሚ 3 ደቂቃ ከ 38 ሰከንድ በመግባት ማጣሪያውን አንደኛ ሆኖ…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት ሁለት ሹመቶችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ የሚገኘው የደቡብ ክልል ምክር ቤት በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የቀረቡለትን ሁለት ሹመቶች በሙሉ ድምጽ አጽድቋል።   በዚሁ መሰረት፡-   1. አቶ ክፍሌ ዋና - የክልሉ ምክር ቤት ምክትል አፈ…

“የማዕድን ዘርፍ የ8 ወራት አፈጻጸም መልካም የሚባልና ከፍተኛ ተስፋ የሚታይበት ነው”-ኢ/ር ታከለ ኡማ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ዘርፍ የ8 ወራት አፈጻጸም መልካም የሚባልና ከፍተኛ ተስፋ የሚታይበት መሆኑን የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለጹ፡፡   ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ÷በዛሬው ዕለት ከሁሉም ክልል የማዕድን…

ቻይና ከሩሲያ እና ዩክሬን ጋር ያላትን መደበኛ የንግድ ልውውጥ እንደምታስቀጥል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከሩሲያ እና ዩክሬን ጋር ያላትን መደበኛ የንግድ ልውውጥ እና የኢኮኖሚ ትብብር እንደምታስቀጥል ገልጻለች፡፡   የቻይና ንግድ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው÷ቻይና ከሩሲያ እና ዩክሬን ጋር ያላትን በእኩልነት፣ በጋራ ጥቅም እና መከባበር…

የጸጥታ ችግር ያጋጠማቸው አካባቢዎች የተለየ መቁረጫ ነጥብ ለመወሰን የሚያስገድድ የውጤት ትንተና ስላልተገኘ በመደበኛው የመቁረጫ ነጥብ ተስተናግደዋል- ትምህርት…

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጸጥታ ችግር ያጋጠማቸው አካባቢዎች የተለየ መቁረጫ ነጥብ ለመወሰን የሚያስገድድ የውጤት ትንተና ስላልተገኘ በመደበኛው የመቁረጫ ነጥብ ተስተናግደዋል አለ የትምህርት ሚኒስቴር፡፡ የትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ 12ኛ ክፍል…

የማንነት፣ አስተዳደር ወሰን እና ግጭት አፈታት አቤቱታ አቀባበል፣ አያያዝና ምላሽ አሰጣጥ ረቂቅ መመሪያ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደሬሽን ምክር ቤት የአስተባባሪና የማኔጅመንት ኮሚቴ አባላት በማንነት፣ አስተዳደር ወሰን እና የግጭት አፈታት አቤቱታ አቀባበል፣ አያያዝና ምላሽ አሰጣጥ ረቂቅ መመሪያ ላይ መክረዋል፡፡   የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባዔ አቶ አገኘሁ…

የብልጽግና ፓርቲ ተተኪ አመራሮችን ወደ ኃላፊነት በማምጣት ተራማጅነቱን በተግባር አሳይቷል-የፓርቲው ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ በዲሞክራሲያዊና ነጻ ምርጫ ተተኪ አመራሮችን ወደ ኃላፊነት በማምጣት ተራማጅነቱን በተግባር አሳይቷል ሲሉ የፓርቲው ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ተናገሩ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ከሰሞኑ በአዲስ አበባ ባካሄደው…

ጉምሩክ ኮሚሽን ተቋሙን ሰውን ማዕከል ባደረገ መልኩ ለማሻሻል እያከናወነ ያለው ሥራ የሚደነቅ ነው-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ተቋሙን ሰውን ማዕከል ባደረገ መልኩ ለማሻሻል እያከናወነ ያለው ሥራ የሚደነቅ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ÷የተቋም…