ቻይና ዋሺንግተን ከዩክሬን ቀውስ ጋር በተያያዘ ሀሰተኛ መረጃዎችን እያሰራጨች ነው ስትል ኮነነች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና አሜሪካ ከሩሲያ እና ዩክሬን ቀውስ ጋር በተያያዘ ሀሰተኛ መረጃዎችን እያሰራጨችነው ስትል ኮነነች፡፡
ዋሺንግተን ሩሲያ የጦር መሳሪያ እርዳታ ጥያቄ ለቻይና አቅርባለች ማለቷ ይታወሳል።
የቻይና የውጭ ጉዳይ…