Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ-አሶሳ መንገድ ላይ የፀጥታ ችግር እየፈጠሩ ባሉ የሸኔ ታጣቂዎች ላይ የተቀናጀ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ-አሶሳ መንገድ ላይ የፀጥታ ችግር እየፈጠሩ ባሉት የሸኔ ታጣቂዎች ላይ የተቀናጀ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ገለፀ።   የክልሉ ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ መለስ በየነ ለፋና…

ኢዜአ 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ነው፡፡   በአከባበር ስነ ስርዓቱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር…

ኢዜአ 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ነው፡፡ በአከባበር ስነ ስርዓቱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር…

የግብርና ሚኒስትሩና የአማራ ክልል ርዕሠ መስተዳድር በዘንዘልማ ቀበሌ የለማ የስንዴ ማሳን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትር ዑመር ሁሴን  እና የአማራ ክልል ርዕሠ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ በባህርዳር ከተማ አስተዳደር ዘንዘልማ ቀበሌ የለማ የስንዴ ማሳን ጎብኝተዋል፡፡ ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው ወቅት እንደገለፁት÷ በክልሉ…

ዳያስፖራው በአገረ መንግስት ግንባታ ሂደት ያለውን ተሳትፎ የበለጠ ማጠናከር ይገባል-አምባሳደር ብርቱካን አያኖ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገረ መንግስት ግንባታ ሂደት የዳያስፖራ ማህበረሰቡን ተሳትፎ ይበልጥ ማጠናከር እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ተናገሩ።   ለአዲስ ተሾሚ አምባሳደሮች እየተሰጠ በሚገኘው ስልጠና የኢትየጵያ…

ሩስያና ዩክሬን ሁለተኛ ዙር ውይይታቸውን ዛሬ እንደሚያካሂዱ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩስያና ዩክሬን የጀመሩትን ሁለተኛ ዙር የሰላም ውይይት ዛሬ እንደሚያካሂዱ የሩስያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰረጌ ላቭሮቭ አስታወቁ።   የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪም ሁለተኛው ዙር የሁለቱ አገራት የልዑካን ቡድኖች ውይይት…

የሶማሌ ክልል መንግስት ለድርቅ አደጋ መከላከያ የሚውል ተጨማሪ 40 ሚሊየን ብር በጀት መደበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል መንግስት ለድርቅ አደጋ መከላከያ የሚውል ተጨማሪ 40 ሚሊየን ብር በጀት መመደቡን አስታውቋል፡፡   በሶማሌ ክልል ርዕሰ መሰተዳድር አቶ ሙሰጠፌ ሙሃመድ የሚመራ የድርቅ ምላሽ ዓብይ ኮሚቴ በዛሬው ዕለት በርዕሰ…

በአሸባሪው ህወሓት ለተፈናቀሉና በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የ6 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እና የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር አምራቾችና ላኪዎች ማህበር እንዲሁም ሊንሰን ሮዝ አበባ ላኪ ማህበር በአሸባሪው ህወሓት ለተፈናቀሉና በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የ6 ሚሊየን ብር የገንዘብና…

የኢትዮጵያ መንግስት እየወሰዳቸው ያለው እርምጃዎች በሀገሪቱ ውጥረትን ለማርገብ የሚያስችሉ ናቸው – ቻይና

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ መንግስት እየተወሰዱ ያሉ የተለያዩ እርምጃዎች በሀገሪቱ በተለይም በሰሜናዊ ክፍል ያለውን ውጥረት ለማርገብ አወንታዊ ሚና ሊጫወቱ የሚችሉ መሆናቸውን ቻይና ገለፀች።   የቻይና የውጭ የሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዋንግ ዌን ቢን…

ግብርናችንን በማዘመን ምርትና ምርታማነታችንን ካላሳደግን ከድህነት መውጣት አንችልም-ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣የካቲት 24፣2014 (ኤፍ ቢሲ) “ግብርናችንን በማዘመን ምርትና ምርታማነታችንን ካላሳደግን ከድህነት መውጣት አንችልም” አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ይልቃል ከፋለ።   በክልሉ የግብርና ሜካናይዜሽን ቴክኖሎጂን በስፋት ጥቅም ላይ ማዋል በሚቻልበት…