Fana: At a Speed of Life!

ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አሸባሪው ህወሓት በንጹሃን ዜጎች ላይ እያደረሰ ያለውን ጉዳት ሊያወግዝና ተጠያቂ ሊያደርግ ይገባል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አሸባሪው ህወሓት አሁንም በንጹሃን ዜጎች እና በኢኮኖሚ ላይ እያደረሰ ያለውን ጉዳት እንዲወግዝ እና ተጠያቂ እንዲያደርግ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ጠይቀዋል።…

ኢትዮጵያ ከፓኪስታን ጋር ያላትን ግንኙነት ለማጠናከር በኢስላማባድ ኤምባሲ ልትከፍት ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከፓኪስታን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሻህ መሃመድ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን በዛሬው ዕለት በፓኪስታን ይፋዊ የስራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡…

የዓለም ጤና ድርጅት ለሶማሌ ክልል 50 ሜትሪክ ቶን የህክምና ግብዓቶች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት ለሶማሌ ክልል 50 ሜትሪክ ቶን መድኃኒቶችን፣ የህክምና ቁሳቁሶችን እና የአልሚ ምግቦችን ድጋፍ አደረገ። ድርጅቱ በትዊተር ገጹ ባሰፈረው መልዕክት ድጋፉን በጎዴ እና ጅግጅጋ ከተማ በድርቅ እና በተለያዩ በሽታዎች የተጎዱ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ነገ ለሕዝብ ተወካዮች ማብራሪያ እና ምላሽ ይሰጣሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በነገው ዕለት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመገኘት ከተወካዮቹ ለሚነሱት ጥያቄዎች እና አስተያየቶች ማብራሪያ እና ምላሽ ይሰጣሉ፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሕዝብ ተወካዮች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች…

ምክር ቤቱ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮችን ሾመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ እያካሄደ በሚገኘው ልዩ ስብሰባ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮችን ሾሟል፡፡ ምክር ቤቱ በአምስት ተዓቅቦ በአብላጫ ድምጽ ነው የቀረቡትን ዕጩ ኮሚሽነሮች የሾመው፡፡ ምክር ቤቱ ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ…

ምክር ቤቱ ዛሬ እያካሄደ ባለው ልዩ ስብሰባ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮችን ይሾማል

ምክር ቤቱ ዛሬ እያካሄደ ባለው ልዩ ስብሰባ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮችን ይሾማል   አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ እያካሄደ በሚገኘው ልዩ ስብሰባ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮችን ይሾማል፡፡…

በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች እየተደረገ ያለው የስነ-ልቦና ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች እየተደረገ ያለው የስነ-ልቦና እና ማህበራዊ ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የጤና ሚኒስቴር ገለጸ።   የህወሓት ሽብር ቡድን በአፋርና አማራ ክልሎች በወረራ በቆየባቸው አካባቢዎች በኢኮኖሚ ላይ ካሳደረው…

በዞኑ በፀጥታ ችግር ምክንያት ሸሽተው የነበሩ ከ10 ሺህ በላይ የጉሙዝ ማህበረሰብ አባላት ወደ ቀያቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን በፀጥታ ችግር ምክንያት ሸሽተው የነበሩ ከ10 ሺህ በላይ የጉሙዝ ማህበረሰብ አባላት የአከባቢያቸው ሰላም በመስፈኑ ወደ ቀያቸው ተመለሱ።   የዞኑ ዋና አስተዳዳሪው አቶ ጋሹ ዱጋዝ እንደገለጹት፥…

በኦሮሚያ ክልል በዜጎች ላይ የጭካኔ ድርጊት እየፈፀመ በሚገኘው አሸባሪው ሸኔ ላይ የተቀናጀ እርምጃ እየተወሰደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በዜጎች ላይ የጭካኔ ድርጊት እየፈፀመ በሚገኘው አሸባሪው ሸኔ ላይ የተቀናጀ ጠንካራ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ አቶ ሃይሉ አዱኛ በወቅታዊ ጉዳዮች…

በቦረና ተጨማሪ ድጋፍ እንዲቀርብላቸው የድርቅ ተጎጂዎች ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን የተከሰተውን ድርቅ ተከትሎ የተለያዩ አካላት ድጋፍ ቢያደርጉም በቂ ባለመሆኑ ተጨማሪ ድጋፍ እንዲደረግላቸው የዞኑ ነዋሪዎች ጠየቁ፡፡   ድርቁ በዞኑ 13 ወረዳዎችና 2 ከተማ አስተዳደሮች የተከሰተ ሲሆን÷…