Fana: At a Speed of Life!

የዳያስፖራውን አቅም ለመጠቀም ፍላጎቱን ማወቅና የኢንቨስትመንት አማራጮችን ማስፋት ያስፈልጋል- ሳይንቲስት ዶ/ር ጌታቸው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) የዳያስፖራውን አቅም ለመጠቀም ፍላጎቱን መለየትና የኢንቨስትመንት አማራጮችን ማስፋት ያስፈልጋል ሲሉ የባዮ ሜዲካል ሳይንቲስቱ ዶክተር ጌታቸው አበበ ገለጹ፡፡   ዶክተር ጌታቸው ከፋና ቴሌቪዥን ጋር ̎እኔም ለሃገሬ̎ በሚል መሪ ሃሳብ…

በአለም ከተማ የአርበኞች ከፍተኛ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ዘመናዊ ቤተመጻህፍት ሊገነባ ነዉ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 27፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ከ10ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ በአለም ከተማ የአርበኞች ከፍተኛ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ዘመናዊ ቤተመጻህፍት ለመገንባት ዛሬ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ።   የመሰረት ድንጋዩን ያሰቀመጡት የጤና ሚኒስትር ዴኤታና የአካባቢው የህዝብ…

ሰሜን ኮሪያ የባላስቲክ ሚሳኤል ወደ ባህር አስወነጨፈች

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 27፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ የባላስቲክ ሚሳኤል በተሳካ ሁኔታ ወደ ባህር ማስወንጨፏን አስታወቀች፡፡   የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ባለፈው ሳምንት በገዢው ፓርቲ ኮንፈረንስ ላይ የሀገሪቱን ወታደራዊ አቅም የበለጠ ለማሳደግ ቃል መግባታቸው…

ባለፉት 24 ሰዓታት 2 ሺህ 140 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት ተጨማሪ 2 ሺህ 140 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡   የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ÷ለ6 ሺህ 176 ዜጎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 2 ሺህ 140 ዜጎች…

የደቡብ ኮሪያው ፕሬዚዳንት ከሰሜን ኮሪያ ጋር ሠላም ለማስፈን እንደሚሰሩ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኮሪያው ፕሬዚዳንት ሙን ጃ-ኢን፥  ከሰሜን ኮሪያ ጋር “የማይቀለበስ የሠላም መንገድ” ብለው የገለጹትን ግንኙነት ለመመስረት ጠንካራ ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ፥ ደቡብ ኮሪያ በሁለቱ ኮሪያዎች መካከል ያለውን ግንኙነት መደበኛ…

በአማራ ክልል በአሸባሪው ወረራ ስር በነበሩ ዞኖች ተቋማትን ወደ አገልግሎት ለማስገባት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል አሸባሪው ህወሓት በወረራ ይዟቸው በነበሩ ዞኖች አገልግሎት ሰጭ ተቋማትን በፍጥነት ወደ ስራ ለማስገባት እየተሰራ መሆኑን ገለጸ፡፡   በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ አቶ ስዩም…

ለመከላከያ ሰራዊት እስካሁን ከ3 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ ከህዝቡ ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአገር መከላከያ ሰራዊት እስካሁን ከ2 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር በላይ ጥሬ ገንዘብ እና ከ971 ሚሊዮን ብር በላይ የአይነት ድጋፍ በህዝቡ መደረጉን የአገር መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ።   የመከላከያ ሚኒስትር ዴኤታ ማርታ ሉዊጂ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኤርባስ A350 አውሮፕላንን በብዛት ከሚያበሩ 5 የዓለማችን አየር መንገዶች አንዱ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኤርባስ A350 የተሰኘውን ግዙፍና ዘመናዊ አውሮፕላን በብዛት ከሚያበሩ አምስት ግዙፍ የአለማችን አየር መንገዶች አንዱ ሆኗል።   ሲምፕል ፍላይንግ እንዳስነበበው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለፈው የፈረንጆች…

አሸባሪው ህወሃት በህዝባችን ላይ ከ እስከ ከ ተብሎ የማይገለፅ ውድመት ፈፅሟል – ዶ/ር ለገሰ ቱሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሃት በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ከ እስከ ከ ተብሎ የማይገለፅ ውድመት፣ የስነልቦና ጫና እና ስብራት መፍጠሩን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገለጹ፡፡   ዶክተር ለገሰ የኢትዮጵያ ፕሬስ…

ዳያስፓራዎች በአፋር ዱብቲ የበጋ መስኖ ስንዴን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ጥሪ ተቀብለው ወደ ሀገር የመጡት ዳያስፓራዎች በአፋር እያደረጉት ባለው ቆይታ በአፋር ክልል ዱብቲ ወረዳ 500 ሄክታር ላይ እየለማ ያለ እርሻን ተመልክተዋል።   ቦታው ቀደም ሲል የተንዳሆ ስኳር ልማት የሸንኮራ እርሻ…