Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ሱዳን የተሰማራው የኢትዮጵያ ሠላም አስከባሪ ጦር ግዳጁን በብቃት በመወጣቱ እውቅና ተሰጠው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጥላ ስር በደቡብ ሱዳን ታምቡራ የሚገኘው የኢትዮጵያ ሠላም አስከባሪ ጦር የተሰጠውን ግዳጅ በብቃት በመወጣቱ እውቅና ተሰጠው፡፡   የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ ልዩ ተወካይ ኒኮላስ ሃይሶም…

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት እና ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ለተፈናቃዮች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት እና የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በአሸባሪው የትህነግ ወራሪ ቡድን ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች መልሶ ለማቋቋም የሚደረገውን እንቅስቃሴ ለማገዝ ከ5 ሚሊየን ብር በላይ…

ዋና ዋና የማክሮ ኢኮኖሚ እቅዶች ላይ መልካም አፈጻጸም መመዝገቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) አዳዲስ የታክስ መሠረት ማስፋት፣ የበጀት ጉድለት፣ የፕሮጀክቶች ክትትልን ጨምሮ ዋና ዋና የማክሮ ኢኮኖሚ ላይ መልካም አፈጻጸም መመዝገቡን የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ ተናገሩ።   የገንዘብ ሚኒስቴር…

በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት የደረሰበት የኮምቦልቻ ጠቅላላ ሆስፒታል በከፊል አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ዘረፋና ውድመት የደረሰበት የኮምቦልቻ ጠቅላላ ሆስፒታል የተወሰነ ቁሳቁስ ተሟልቶለት በከፊል አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡   የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ተፈራ ጎበዜ እንደገለጹት÷ የህወሓት…

ጦርነቱ በተካሄደባቸው አካባቢዎች ከ2 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ አልተሰበሰበም – የገቢዎች ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ታህሳስ 20፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ጦርነቱ በተካሄደባቸው አካባቢዎች ከ2 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሊሰበሰብ እንዳልቻለ የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   የገቢዎች ሚኒስቴር በ2014 በጀት ዓመት 360 ቢሊየን ብር የመሰብሰብ እቅድን አስቀምጦ ሥራ የጀመረ ሲሆን፥…

የቀበሌ ንብረቶችን ቤታቸው ውስጥ በመደበቅ ከዘራፊው ቡድን የታደጉት ግለሰብ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወልዲያ ከተማ አንድ ግለሰብ የቀበሌያቸውን ንብረት በመደበቅ ከአሸባሪው እና ወራሪው ህወሓት ቡድን ዘረፋ እና ውድመት ታድገዋል፡፡   ወራሪው እና ዘራፊው አሸባሪው የህወሃት ቡድን በአማራ እና አፋር ክልሎች በወረራ በቆየባቸው…

ምክር ቤቱ የአገራዊ የምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅን አጸደቀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአገራዊ የምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅን አጽድቋል፡፡   ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 2ኛ ልዩ ስብሰባ ነው የኮሚሽኑን ማቋቋሚያ አዋጅ 1265/2014 በ13 ተቃውሞ፣በአንድ ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልና የብሉ ናይል ግዛት የጋራ የድንበር ልማት ትብብር ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እና በሱዳን የብሉ ናይል ግዛት የጋራ የድንበር ልማት ትብብር ውይይት በአሶሳ ከተማ ዛሬ መካሄድ ጀምሯል፡፡   በሱዳን የብሉ ናይል ግዛት ፕሬዚዳንት ጄኔራል አህመድ አልዑምዳ የተመራ የከፍተኛ…

ዳያስፖራው የተለያዩ መረጃዎች የሚያገኝበት ማዕከል ወደ ስራ ገባ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራው የተለያዩ መረጃዎችን የሚያገኝበት አዲስ የዳያስፖራ ማዕከል ወደ ስራ ገባ።   ማዕከሉን ወደ ስራ የማስገባት ስነስርዓት የተካሄደ ሲሆን በስነስርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ…

በዚህ ወቅት ከሁሉም ቅድሚያ የምንሰጠው በሃገራዊ ጉዳይ በጋራ መቆም ነው- የጋምቤላ ህዝብ ነፃነት ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃገር የውስጥ ጉዳዮች የማንስማማባቸው ጉዳዮች ቢኖሩንም በዚህ ወቅት ከሁሉም ቅድሚያ የምንሰጠው በሃገራዊ ጉዳይ በጋራ መቆም ነው ሲል የጋምቤላ ህዝብ ነፃነት ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ገለጸ፡፡   ንቅናቄው ከዚህ ቀደም የህወሃት ሽብር…