Fana: At a Speed of Life!

ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ከ15 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ አስተዳደር አመራሮች እና ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊትና ለተፈናቃይ ወገኖች የሚውል ከ15 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል፡፡   ከግንባር እስከ ደጀን ከጀግናው የሀገር መከላከያ…

በሶማሌ ክልል የትምህርት ጥራት ተደራሽነትና ፍትሓዊነት ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የትምህርት ጥራት ተደራሽነትና ፍትሓዊነት ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት በጅግጅጋ ከተማ ተካሂዷል፡፡   በክልሉ ትምህርት ቢሮ በተዘጋጀው የፓናል ውይይት ላይ ከጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ፣ ከግል የትምህርት ተቋማት እና ሌሎች…

የአፋር ክልል ካቢኔ አባላት የተሰጣቸውን አቅጣጫ እና ተልዕኮ አፈፃፀም ገመገሙ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የአፋር ክልል ካቢኔ አባላት ተሰጠው የነበሩ አቅጣጫዎች እና ተልዕኮዎችን አፈፃፀም በዛሬው ዕለት ገምግመዋል፡፡   መድረኩ ከሳምንት በፊት በሰመራ ከተማ በተካሄደው የከፍተኛ አመራርና መካከለኛ አመራር መድረክ ላይ የተቀመጡ…

ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የጥምቀትን በዓል በታሪካዊቷ ጎንደር ከተማ እንዲያከብሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ዳያስፖራዎች እና በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የጥምቀት በዓልን በጎንደር እንዲያከብሩ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የማዕከላዊ እና ምዕራብ ጎንደር ዞኖች ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና…

አገሪቱ ያሉባትን ትላልቅ ተግዳሮቶች ለመፍታት አካታች አገራዊ ምክክር በጣም አስፈላጊ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገሪቱ ያሉባትን ትላልቅ ተግዳሮቶች ለመፍታት አካታች አገራዊ ምክክር በጣም አስፈላጊ መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ ገለፁ።   አቶ አደም አካታች አገራዊ ምክክርን አስፈላጊ የሚያደርጉ በርካታ…

የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠናዊ ትስስርን ማጠናከር ትልቅ እድልና አማራጭ ገበያ መሆኑ መታወቅ አለበት-ዶ/ር ፍጹም አሰፋ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠናዊ ትስስርን ማጠናከር ትልቅ እድልና አማራጭ ገበያ እንደሆነ መታወቅ አለበት ሲሉ የ ፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ ተናገሩ፡፡   የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር የንግድና ቀጠናዊ ትስስር…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላኖችን ወደ ስራ ሊመልስ ነው

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላኖችን ወደ ስራ ሊመልስ ነው   አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላኖችን ወደ ስራ ሊመልስ እና አገልግሎት ሊያስጀምር መሆኑን አስታወቀ፡፡…

የተበላሸና የጠፋ የተሽከርካሪ ሰሌዳን ለመቀየር እየገጠመን ባለው እንግልት ተማረናል-የተሽከርካሪ ባለንብረቶች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተበላሸና የጠፋ የተሽከርካሪ ሰሌዳን ለመቀየር እየገጠመን ያለው እንግልት አማሮናል ሲሉ የተሽከርካሪ ባለንብረቶች ቅሬታ አቀረቡ።   ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በአገልግሎት መስጫ አካባቢዎች ቅኝት ባደረገበት ወቅት ተገልጋዮች…

ዩኒቨርሲቲዎች የዳያስፖራውን ወደ ሀገር ቤት መምጣት ለመልካም አጋጣሚ ሊጠቀሙበት ይገባል- ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ዩኒቨርሲቲዎች የዲያስፖራውን ወደ ሀገር ቤት መምጣት ለመልካም አጋጣሚ ሊጠቀሙበት እንደሚገባ ምሁራን አመላከቱ፡፡   ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው ምሁራኑ፥ ዳያስፖራዎች ለመጪው ገና በዓል ወደ ሀገር ቤት መግባታቸው…

ለቀረበላችሁ ጥሪ ምላሽ በመስጠት ወደ ሀገር ቤት የመጣችሁ እንኳን ደህና መጣችሁ – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የገናን በዓል በሀገር ቤት እንዲያከብሩ ጥሪ የቀረበላቸው 1 ሚሊየን ዳያስፖራዎች ያሳዩትን ምላሽ አስመልክተው የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው…