Fana: At a Speed of Life!

የሐረሪ ክልል 7 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ለአፋር ክልል አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል በአፋር ክልል በአሸባሪው ህወሓት የወደሙ ሶስት የህክምና ተቋማትን መልሶ ለመቋቋም የሚያስችል የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል።   የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ እንደተናገሩት በአሁኑ ወቅት በተለይም…

ቀጣይ ግባችን ዘላቂ ሰላምን በማረጋገጥ የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ልማትና እድገት ማረጋገጥ ሊሆን ይገባል- የሃይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀጣይ ግባችን ዘላቂ ሰላምን በማረጋገጥ የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ልማትና እድገት ማረጋገጥ ሊሆን ይገባል ሲሉ የተለያዩ ሃይማኖት አባቶች ገለጹ፡፡   በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተለያዩ የሃይማኖት…

የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት ለዘማች ቤተሰቦች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት አመራሮች በሀገር ህልውና ማስከበር ዘመቻ ላይ እየተሳተፉ ለሚገኙ የዘማች ቤተሰቦች በዛሬው ዕለት ድጋፍ አድርገዋል፡፡   አመራሮቹ በአዲስ አበባ ከሁሉም ክፍለ ከተሞች ለተውጣጡ 220 የዘማች ቤተሰቦች…

የኢንዱስትሪ ፖርኮች ልማት ኮፖሬሽን ለአፋር ክልል ተፈናቃዮች የ15 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳሰ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፖርኮች ልማት ኮፖሬሽን በአፋር ክልል ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች 15 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የአይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡   ድጋፉን የኢንዱስትሪ ፖርኮች ልማት ኮፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ ለክልሉ…

አሸባሪው ህወሓት በገቢዎች ሚኒስቴርና ጉምሩክ ኮሚሽን ኮምቦልቻ ቅርንጫፍ ላይ ውድመትና ዘረፋ ፈጽሟል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በገቢዎች ሚኒስቴር እና ጉምሩክ ኮሚሽን ኮምቦልቻ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ላይ መጠነ ሰፊ ውድመትና ዘረፋ መፈጸሙን ሚኒስቴሩ አስታወቀ፡፡   አሸባሪ ቡድኑ ከተማዋን በወረራ ይዞ በቆየበት ጊዜ በየወሩ በመቶ ሚሊየን…

በሚኒባሶች እና ታክሲዎች ላይ ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ የታሪፍ ማሻሻያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳሰ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ በሚኒባሶች እና ታክሲዎች ላይ ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ የታሪፍ ማሻሻያ ይፋ ሆነ፡፡   የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ የታሪፍ ማሻሻያን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል፡፡…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳሰ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አክንውሚ አዲሲና ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ የልማት ፕሮጀክቶች ላይ በቀጣይ ስለሚኖረው የላቀ ሚና ዙሪያ መክረዋል። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ…

ካረን ባስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ኢትዮጵያን ከአጎዋ እንዳያግዱ እና እንድትቆይ ጥረት እያደረጉ መሆኑን አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆኑት ካረን ባስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ኢትዮጵያን ከአጎዋ እንዳያግዱ እና እንድትቆይ ጥረት እያደረጉ መሆኑን አስታወቁ።   በተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ የአፍሪካ ንዑስ ኮሚቴ…

አምባሳደር ነቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን የኢፌዴሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ነቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር ሜዩኪ አዩ ዴንግ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።   በውይይቱ ወቅትም አምባሳደር ነቢል በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ…

በሀገር ውስጥ ለሚገኙ የአይ ኤስ የሽብር ቡድን ታጣቂዎች ሊቀርብ የነበረ የጦር መሳሪያ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አባበ ከተማ አስተዳደር ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 ልዩ ቦታው አዲሱ ስታዲየም ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሀሰተኛ የዶላር ህትመት ተግባር ላይ የተሰማሩ ሁለት የካሜሮን ዜግነት ያላቸው ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ። የብሔራዊ…