Fana: At a Speed of Life!

ከ2 ዓመት በላይ በኮንቴነሮች ውስጥ የተከማቸ 48 ሺህ ገጀራ፣17 ሺህ መጥረቢያ እና 10 ሺህ ማጭድ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከሁለት ዓመት በላይ በኮንቴነሮች ውስጥ የተከማቸ 48 ሺህ ገጀራ፣17 ሺህ መጥረቢያ እና 10 ሺህ ማጭድ ተያዘ፡፡ መሳሪያው በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ልዩ ስሙ ፋና ጣቢያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ መያዙን ነው የአዲስ…

ለህዳሴ ግድብ ከዳያስፖራ አባላት ከ1 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶላር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአሜሪካ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አባላት ከ1 ነጥብ 757 ሚሊየን ዶላር በላይ ለህዳሴ ግድብ መሰብሰቡ ተገለጸ። በአሜሪካ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፍጹም አረጋ÷ የተሰበሰበው ዶላር በኢትዮጵያ የግድቡ የባንክ ሂሳብ ገቢ መደረጉን ገልጸዋል።…

የኮቪድ-19 ክትባት በህገ ወጥ መንገድ ሲገበያዩ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮቪድ-19 ክትባት በህገ ወጥ መንገድ ሲገበያዩ የነበሩ 3 ተጠርጣሪዎች ከነ ኤግዚቢቱ ተይዘው ምርመራ እየተጣራባቸው መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ።   ተጠርጣሪዎቹ ነሃሴ 14 ቀን 2013 ዓ.ም በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5…

በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ800 ሜትር ሴቶች አትሌት አያል የወርቅ ሜዳልያ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ800 ሜትር ሴቶች ውድድር አትሌት አያል ዳኛቸው የወርቅ ሜዳልያ አሸነፈች፡፡ በኬንያ ናይሮቢ እየተካሄደ በሚገኘው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ800 ሜትር ሴቶች ውድድር…

የኦሮሚያ ትራንስፖርት ባለስልጣን ለመከላከያ ሠራዊት ከ9 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ትራንስፖርት ባለስልጣንና ተጠሪ ተቋማት እንዲሁም በዘርፉ የተሰማሩ ባለሀብቶች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ከ9 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ። በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ በአዳማ ከተማ በተካሄደው ውይይት ወቅት የኦሮሚያ ትራንስፖርት…

በአማራ ክልል የተፈናቀሉ 485 ሺህ ዜጎችን ለመደገፍ ጥረት እያደረገ መሆኑን የክልሉ መንግስት ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓትትንኮሳ ምክንያት የተፈናቀሉ 485 ሺህ ዜጎችን ለመደገፍ ጥረት እያደረገ መሆኑን የአማራ ክልል መንግስት አስታውቋል፡፡ የክልሉ መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ÷ የአማራ ህዝብ…

የድሬደዋ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ከመከላከያ ሰራዊት ጎን እንደሚቆሙ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬደዋ አስተዳደር ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ለመስጠት ኪነ ጥበብ ለሀገራዊ አንድነትበሚል መሪ ቃል የኪነ ጥበብ መድረክ በዛሬው ዕለት አካሂዷል፡፡ በመድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ፣ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች፣ የመከላከያ…

የሐረሪ ክልል ምከር ቤት ከ2 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐረሪ ክልል ምከር ቤት ለ2014 የስራ ዘመን ማስፈጸሚያ የሚውል ከ2 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አጸደቀ። ምክር ቤቱ እያካሄደ ባለው ስድስተኛ ዓመት አንደኛ መደበኛ ጉባዔ የበጀት እቅዱን ያቀረቡት የክልሉ ገንዘብ እና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ…

ህወሓት እና ሸኔ በሚነዙት አሉባልታ የሚበተን ሀገር የለም-የኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን የሃይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት ሽብር ቡድን በሚነዛው አሉባልታ የሚበተን ሃገር የለም ሲሉ በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን የሃይማኖት አባቶችና የሃገር ሽማግሌዎች ተናገሩ።   የኤፍራታና ግድም ወረዳ፣ የጅሌ ጥሙጋ ወረዳ፣ የአጣየ እና የሰንበቴ ከተማ…

ወ/ሮ አዳነች በኑሮ ውድነት መንስኤዎች ዙሪያ ከንግዱ ማህበረሰብ አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ በሚስተዋለው የኑሮ ውድነት ምክንያቶችና መፍትሄዎች ዙሪያ ከንግዱ ማህበረሰብ አባላት ጋር ተወያዩ፡፡   በውይይት መድረኩም በኢኮኖሚው አሻጥር የኑሮ ውድነት እንዲፈጠርና ሕዝብ…