ከ2 ዓመት በላይ በኮንቴነሮች ውስጥ የተከማቸ 48 ሺህ ገጀራ፣17 ሺህ መጥረቢያ እና 10 ሺህ ማጭድ ተያዘ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከሁለት ዓመት በላይ በኮንቴነሮች ውስጥ የተከማቸ 48 ሺህ ገጀራ፣17 ሺህ መጥረቢያ እና 10 ሺህ ማጭድ ተያዘ፡፡
መሳሪያው በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ልዩ ስሙ ፋና ጣቢያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ መያዙን ነው የአዲስ…