Fana: At a Speed of Life!

አልማ አሸባሪው ትህነግ በፈጠረው ቀውስ ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ልማት ማህበር አሸባሪው ትህነግ በፈጠረው ቀውስ ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች የዕለት ደራሽ ድጋፍ አቀረበ፡፡   የማህበሩ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አራጋው ታደሰ÷ በዋግ ህምራና ሰሜን ወሎ አስተዳደር ዞን የቆቦ፣ራያ፣አላማጣ…

ኢትዮጵያ እና እስራኤል በኢንቨስትመንት ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና እስራኤል መካከል ያለውን የኢንቨስትመንት እና የንግድ ትብብር ማጠናከር በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ፡፡   በቴል አቪቭ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከእስራኤል የላኪዎች እና ዓለም አቀፍ ንግድ ትብብር ተቋም ጋር…

የወላይታ ሶዶ ግብርና  ኮሌጅ  ያሰለጠናቸውን 3ሺህ 226  ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ   ሶዶ ግብርና ኮሌጅ  ለ18ኛ ዙር በደረጃ 4 ያሰለጠናቸውን 3ሺህ 226  ተማሪዎችን አስመረቀ ። የኮሌጁ  ዲን  ረዳት ፕሮፈሰር መርክነ  መሰኔ  በአራት  የስልጠና መስኮች ለሦስት ተከታታይ ዓመታት በንድፈ ሃሳብና በተግባር የሰለጠኑ…

የካፋ ባህል ማዕከል በአዲስ አበባ ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የካፋ ባህል ማዕከል ግንባታ የሚሆን የቦታ ርክክብ ሥነ-ሥርዓት በአዲስ አበባ ተካሄደ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ለከፋ ህዝቦች ባህል ማዕከል መገንቢያ ቦታ አስረክበዋል። በርክክብ…

ኮሚሽኑ በ2013 ዓ.ም እቅድ አፈጻጸሙና በ2014 በጀት ዓመት ዕቅዱ ዙሪያ እየተወያየ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ጉምሩክ ኮሚሽን የ2013 በጀት አመት ዕቅድ አፈጻጸም ና የ2014 በጀት አመት ዕቅድ ምክክሩን በሀዋሳ ከተማ እያካሄደ ነው። በመድረኩ ላይ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አቶ ደበላ ቃበታ ፣ ምክትል ኮሚሽነሮች፣ ዳይሬክተሮች፣ የቅርንጫፍ መስሪያ…

የፕላንና ልማት ኮሚሽን እና የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን በዲጂታል ክትትልና ሪፖርት አቀራረብ ሥርዓት ዙሪያ የልምድ ልውውጥ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕላንና ልማት ኮሚሽን ከአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ጋር በዲጂታል የክትትልና ሪፖርት አቀራርብ ሥርዓት ዙሪያ የልምድ ልውውጥ አድርገዋል። የልምድ ልውውጡ ጠቃሚ አሰራር ዘዴዎችን ከአንዱ ወደሌላው ለማስተላፍ እንዲሁም የሚኖሩ ጉድለቶችን እና…

ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ከ3 ሺህ 176 በላይ ተማሪዎቹን አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ከ3 ሺህ 176 በላይ ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት አስመርቋል። በተጨማሪም የዩኒቨርስቲው የትምህርት ሴኔት ለ5 ምሁራን የረዳት ፕሮፌሰርነት ማዕረግ መስጠቱ ነው የተገለጸው፡፡…

የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ለመከላከያ ሰራዊት አጋርነታቸውን የሚያሳዩበት መድረክ በብሄራዊ ቴአትር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ከመከላከያ ሰራዊት ጎን መቆማቸውን ለመግለፅ የተዘጋጀ መርሃ ግብር በብሄራዊ ቴአትር እየተካሄደ ነው። በመርሃ ግበሩ የተለያዩ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች እና የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ተግኝተዋል፡፡…

የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሰራተኞች የ1 ወር ደመወዛቸውን ለመከላከያ ሰራዊት ለመስጠት ቃል ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማቱ አመራሮችና ሰራተኞች የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለሀገር ለመከላከያ ለመስጠት ቃል ገቡ።   የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ማዕድን ነዳጅ እና ባዬ ፊዩል ኮርፓሬሽን እንዲሁም…

የወልድያ ሰላም ተጠብቆ እንዲዘልቅ የከተማዋ ወጣቶች እያደረጉት ያለውን ተጋድሎ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የወልድያ ሰላም ተጠብቆ እንዲዘልቅ የከተማዋ ወጣቶች እያደረጉት ያለውን ተጋድሎ አጠናክረው እንዲቀጥሉ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ሙሐመድ ያሲን ጠየቁ።   የወልድያ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ሙሐመድ ያሲን እንዳሉት÷ወልዲያ ተስፋፊውና…