Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ የዲጂታል ምጣኔ ሃብት ግንባታ ላይ የሳይበር ጥቃት እንዳይደርስ የ24 ሰዓት ጥበቃ እያደረግን ነው-ኢመደኤ

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እያከናወነችው ባለው የዲጂታል ምጣኔ ሃብት ግንባታ ላይ የሳይበር ጥቃት እንዳይደርስ የ24 ሰዓት ጥበቃ እያደረገ መሆኑን የኢንፎርሜሽንና መረብ ደህንነት ኤጀንሲ አስታወቀ። ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እድገቷን በቴክኖሎጂ…

የሴቶች የፓርላማ ውክልና 50 በመቶ እስኪደርስ ጠንክረን እንሰራለን- ወ/ሮ ሽታዬ

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴቶች በፓርላማ ያላቸው መቀመጫ 50 በመቶ እስኪደርስ ጠንክረን እንሰራለን ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ ሽታዬ ምናለ ገለጹ፡፡ ወይዘሮ ሽታዬ በአርባ ምንጭ ከተማ የፓርላማ ተመራጭ ሴቶች ኮከስ አባላት ባዘጋጁት…

የልደታ ክፍለ ከተማ ባለፉት 15 ቀናት ለመከላከያ ሰራዊት 12 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተማ አስተዳደሩ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ለ2ኛ ዙር እየተሳባሰበ ባለው ድጋፍ የልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር በአይነትና በገንዘብ ያሰባሰበውን 2ኛውን የመጀመሪያ ዙር ድጋፍ አስረክቧል:: የክፍለ ከተማውና የወረዳው አጠቃላይ አመራር መዋጮ…

መከላከያ ሠራዊትን የሚደግፍ እና የሽብር ቡድኑን ህወሓት የሚያወግዝ ሰልፍ በደብረ ማርቆስ ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምሥራቅ ጎጃም ዞን ነዋሪዎች የሀገር መከላከያ ሠራዊትን እና የአማራ ልዩ ኃይል የሚደግፍ እንዲሁም የሽብር ቡድኑን ህወሓት የሚያወግዝና ሰልፍ በደብረ ማርቆስ ከተማ አካሂደዋል፡፡ በመርሃ ግብሩ የምሥራቅ ጎጃም ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ…

ማንኛውም መመሪያን የሚጥስ የአውሮፕላን አብራሪም ሆነ ኦፕሬተር ለሚደርሰው አደጋ ሃላፊነት ይወስዳል- የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ማንኛውም የተቀመጠውን መመሪያ የሚጥስ የአውሮፕላን አብራሪም ሆነ ኦፕሬተር ለሚደርሰው አደጋ ሃላፊነት እንደሚወስድ የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ አስጠንቅቋል፡፡ የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ በማህበራዊ ትስስስ ገጹ ላይ ባሰፈረው ጽሁፍ÷…

በአሶሳ የህወሓት ቡድንን የሚያወግዝና የሀገር መከላከያ ሠራዊትን የሚደግፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ እና አሸባሪውን የህወሓት ቡድን የሚያወግዝ ሰልፍ የአሶሳ ከተማ ነዋሪዎች እያካሄዱ ነው። በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአሶሳ ከተማና የአሶሳ ወረዳ ነዋሪዎች በአሶሳ ከተማ በጠዋት በመውጣት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት…

በቱኒዚያ የተቀሰቀሰውን ተቃውሞ ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከስልጣን ተነሱ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱኒዚያ በኮሮና ቫይረስ አያያዝ ምክንያት የተቀሰቀሰውን ተቃውሞ ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከስልጣን ተነስተዋል፡፡ የቱኒዚያ መንግስት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመቆጣጠር የወሰደውን እርምጃ በመቃወም በርካታ ዜጎች አደባባይ በመውጣት…

ወደ አዲስ አበባ የሚደረጉ በረራዎች በየአየር ጸባይ ምክንያት አቅራቢያ በሚገኙ አውሮፕላን ማረፊያዎች እንዲያርፉ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አካባቢ በተፈጠረው መጥፎ የአየር ጸባይ ምክንያት ወደ አዲስ አበባ የሚደረጉ በረራዎች አቅራቢያ በሚገኙ አውሮፕላን ማረፊያዎች እንዲያርፉ እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታውቋል፡፡ አየር መንገዱ…

በኢሉባቦር ዞን በፍቃደኝነት መከላከያን ለመቀላቀል የወሰኑ ወጣቶች ተሸኙ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢሉባቦር ዞን በፍቃደኝነት መከላከያ ሠራዊቱን ለመቀላቀል ለወሰኑ ወጣቶች ሽኝት ተደረገላቸው። የመከላከያ ሠራዊቱን ለመቀላቀል ተመዝግበው ሽኝት የተደረገላቸው ወጣቶችም መንግሥት የሀገርን ሉዓላዊነት ለማስከበር ያደረገውን ጥሪ ተቀብለው መዘጋጀታቸውን…

የመዲናዋ ወጣቶች ለቀረበው ሀገራዊ ጥሪ ምላሽ እንዲሰጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶች እንደሌሎች የሀገሪቱ ወጣቶች የመከላከያ ሠራዊትን እንዲቀላቀሉ ለቀረበላቸው ጥሪ አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጡ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጥሪ አቅርበዋል። ምክትል ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷…