በመንግስት የሚሰጡ መግለጫዎች ሁሉ የሚያመለክቱት የትግራንይ ህዝብ ሳይሆን ወንጀለኛውን ህወሓትን ብቻ ነው- ወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ
አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል እና የክልል መንግስታት የሚሰጧቸው መግለጫዎች ሁሉ የሚያመለክቱት የኢትዮጵያ ማህበራዊ ውቅር አንድ አካል የሆነውን የትግራይ ህዝብ ሳይሆን፣ ወንጀለኛውን ህወሃትን ብቻ መሆኑን የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ አስታውቋል፡፡…