Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አቶ ጌታቸው ረዳ ላበረከቱት አስተዋጽኦ አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቶ ጌታቸው ረዳ ላለፉት ሁለት ዓመታት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር በመሆን ላበረከቱት አስተዋጽኦ ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትግርኛ ቋንቋ ባስተላለፉት…

የነቀምቴ -አንገር ጉቲን-አንዶዴ የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታን ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የነቀምቴ - አንገር ጉቲን-አንዶዴ የአስፋልት ኮንክሪት የመንገድ ግንባታን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታውቋል፡፡ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን የሚገኘው ፕሮጀክቱ 86 ነጥብ 1 ኪሎ…

መዲናዋን የኢንዱስትሪ ማዕከል ለማድረግ ፈጠራን የማበረታታትና አምራቾችን የመደገፍ ሥራ እየተሰራ ነው- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባን የኢንዱስትሪ ማዕከል ለማድረግ ፈጠራን የማበረታታትና አምራቾችን የመደገፍ ሥራ እየተከናወነ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ከተማ አቀፍ…

የግብርና ዘርፉን ማዘመን የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት ያግዛል – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ዘርፉን ማዘመን የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት እንደሚያግዝ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሀገር አቀፍ የግብርና ባለሙያዎች የክህሎት ልማት ሥልጠና መርሐ ግብር ዛሬ በኮምቦልቻ ከተማ ተጀምሯል፡፡…

የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ፍጥነት ከነበረው በመጨመሩ ሕብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት የባቡር ፍጥነት በሰዓት ከነበረበት 37 ኪሎ ሜትር ወደ 60 ኪሎ ሜትር ማደጉን አስታውቋል፡፡ የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አክሲዮን ማህበር ለፋና ዲጂታል እንደገለጸው÷የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት…

በአዲስ አበባ በነዳጅ ማደያዎች የሚታየው ረጃጅም ሰልፍ ምክንያቱ ምንድን ነው?

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ዲጂታል ምሽቱን በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች ባደረገው ቅኝት በአንዳንድ ነዳጅ ማደያዎች ላይ ረጃጅም የተሽከርካሪ ሰልፎች መኖራቸውን ተመልክቷል፡፡ ለአብነትም ሪቼ አካባቢ ባለው የነዳጅ ማደያ ከቴሌ ጋራዥ እስከ ግሎባል ሆቴል ፊት ለፊት…

የጁገል ቅርስ ልማትና ጥበቃ ሥራ በተቀናጀ መልኩ እየተከናወነ ነው – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሶስተኛው ምዕራፍ ዓለም አቀፉ የጁገል ቅርስ የኮሪደር መልሶ ልማትና ጥበቃ ስራ በተቀናጀ መልኩ እየተከናወነ እንደሚገኝ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ። ርዕሰ መስተዳድሩ በዓለም አቀፉ የጁገል ቅርስ ሶስተኛ ምዕራፍ…

ሀገራዊ ምክክሩን አካታች ለማድረግ ፖለቲካ ፓርቲዎችን በስፋት ማሳተፍ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በቀጣይ የምክክር ምዕራፎች ዙሪያ ከፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ጋር ተወያይቷል፡፡ የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መሥፍን አርአያ (ፕ/ር) በዚህ ወቅት÷በዛሬው ዕለት ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር የተደረገው ውይይት ለ9ኛ ጊዜ…

አፈ ጉባዔ አገኘሁ ሀገራዊ ለውጡ ኢትዮጵያን ከመበታተን አደጋ መታደጉን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ለውጡ ኢትዮጵያን ከመበታተን አደጋ ታድጓል ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አመራሮቸና አባላት"ትናንት፣ ዛሬና ነገን ለኢትዮጵያ ልዕልና" በሚል መሪ ሃሳብ…

የሌማት ትሩፋት የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ ውጥንን መነሻ ያደረገ ኢኒሼቲቭ ነው – አቶ አረጋ ከበደ

የሌማት ትሩፋት የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ ውጥንን መነሻ ያደረገ ኢኒሼቲቭ ነው - አቶ አረጋ ከበደ አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሌማት ትሩፋት የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ ውጥንን መነሻ ያደረገ የብልጽግና ፓርቲ ኢኒሼቲቭ ነው ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ…