Fana: At a Speed of Life!

በጉባዔው ኢትዮጵያ የስንዴ ምርትና የአረንጓዴ አሻራ ተሞክሮዋን ለሌሎች ሀገራት አካፍላለች – አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ኢትዮጵያ በስንዴ ምርትና በአረንጓዴ አሻራ ያስመዘገበችውን ውጤት ለሌሎች ሀገራት በተሞክሮነት ማካፈሏን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታውቋል፡፡ የአገልግሎቱ ሚኒስትር ዴዔታ ተስፋሁን ጎበዛይ…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 42ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ ውሳኔዎቹ እንደሚከተለው ቀርበዋል፡- በቅድሚያ ምክር ቤቱ የተወያየው የኢትዮጵያ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ረቂቅ አዋጅ…

ከአምራች ኢንተርፕራይዞች ለ60 ሺህ 320 ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጠረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት በአምራች ኢንተርፕራይዞች ለ60 ሺህ 320 ዜጎች የሥራ ዕድል መፈጠር መቻሉን የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አስታውቋል፡፡፡ የተቋሙ የሕዝብ ግንኙትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሮቤል አሕመድ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷…

የጤና ፖሊሲ ማሻሻያ በማድረግ በሽታን ቀድሞ የመከላከል አቅምን ማሳደግ መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አካታችነትን ማዕከል ያደረገ የጤና ፖሊሲ ማሻሻያ በማድረግ በሽታን ቀድሞ የመከላከልና አክሞ የማዳን አቅምን ማሳደግ መቻሉን የብልጽግና ፓርቲ ም/ቤት አባልና የጤና ሚኒስትር ዴዔታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ ገለጹ፡፡ ዶ/ር ደረጄ የብልፅግና ፓርቲ ሁለተኛ…

አምባሳደር ባጫ ደበሌ ከኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ባጫ ደበሌ ከኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ ጋር ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደር ባጫ በናይሮቢ በተዘጋጀውና ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ በተገኙበት ዓመታዊ የዲፕሎማሲ ማብራሪያ መድረክ ላይ ተሳትፈዋል፡፡ ከማብራሪያው ጎን…

ከክልሉ የቡና ሽፋን ውስጥ 66 ሺህ ሄክታሩ የምርት መቀነስ ይታይበታል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ካለው የቡና ሽፋን ውስጥ 66 ሺህ ሄክታር የሚሸፍነው ያረጀና ምርት መቀነስ የሚታይበት መሆኑን የክልሉ የቡና፣ ሻይና ቅመማቅመም ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ በላይ ኮጁአብ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መስተዳድር ም/ቤት ካቢኔ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት ካቢኔ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳልፏል። የክልሉ መስተደድር ምክር ቤት ካቢኔ ከተወያየባቸው አጀንዳዎች መካከል የ2017 ዓ.ም በጀት ዓመቱ…

የሕዝቡን ሰላም ለማረጋገጥ መከፈል ያለበትን መስዋዕትነት ሁሉ ለመክፈል ዝግጁ ነን – ሌ/ጀ ሹማ አብደታ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮማንዶ እና አየር ወለድ ዕዝ በተሰማራበት በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች እስካሁን ድረስ አባሉ እና አመራሩ ተቀናጅቶ በሰራው ስራ ከፍተኛ ውጤት መገኘቱን የዕዙ አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ሹማ አብደታ ተናግረዋል። ሌ/ጀ ሹማ አብደታ ከሬጅመንት…

በ1 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው የፕላስቲክ ፎርምዎርክ ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ከ1 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባውን የፕላስቲክ ፎርምወርክ ፋብሪካ መርቀው ሥራ አስጀምረዋል። ፋብሪካው ገቢ ምርትን በመተካት በዓመት ከ15 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሪ የማዳን አቅም እንዳለው…

ብሄራዊ ገዥ ትርክትን ለማስረጽ በትኩረት መስራት ይገባል – አቶ አሻድሊ ሃሰን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባዔ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች ላይ ተወያይተዋል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን በዚህ ወቅት እንደገለጹት÷ፓርቲው በተለይም ከመጀመሪያው ጉባዔው…