Fana: At a Speed of Life!

ጽምዶ የአምባገነኑ የኤርትራ መንግሥት መጠቀሚያ መሳሪያ ነው – ኤርትራዊው የማህበረሰብ አንቂ ኢዩኤል ዮሐንስ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጽምዶ የአምባገነኑ የኤርትራ መንግስት መጠቀሚያ መሳሪያ ነው አለ ኤርትራዊው የማህበረሰብ አንቂ ኢዩኤል ዮሐንስ። ሰማያዊ ማዕበል የተሰኘ ዴሞክራሲና ፍትህ በኤርትራ እንዲሰፍን የሚሰራ ተቋም መስራች የሆነው ኢዩኤል ዮሐንስ ከፋና ዲጂታል ጋር…

የሕገ ወጡ ህወሓትን የጦርነት ቅስቀሳና አፈና ልንታገለው ይገባል – ከቡድኑ አፈና ሸሽተው የመጡ ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕገ ወጡ ህወሓትን የጦርነት ቅስቀሳና አፈና ልንታገለው ይገባል አሉ ከቡድኑ ግፍና አፈና ሸሽተው የመጡ የትግራይ ክልል ተወላጅ ወጣቶች፡፡ ወጣቶቹ ÷ የታሪካዊ ጠላቶች ተላላኪ የሆነውን ሕገ ወጡን የሕወሓት ቡድን የጦርነት ቅስቀሳና አፈና የትግራይ…

በመደመር መንግሥት የሌማት ትሩፋት እሳቤ አስደናቂ እመርታ ያሳየው የወተት ምርት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ከምታከናውናቸው ሥራዎች ውስጥ ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ ቀዳሚው ነው፡፡ በተለይም በግብርና እና ኢንዱስትሪ ዘርፍ ያለውን ምርታማነት ይበልጥ ለማሳደግ የመደመር መንግሥት የተለያዩ ኢኒሼቲቮችን…

በጋራ የመትከልና የመመካከር ጥበብ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአንድ በኩል አፈርና ችግኝ የጨበጡ እጆች፤ በሌላ በኩል ደግሞ በምክክር አዳራሽ ውስጥ የነገዋን ሀገር ተስፋ የሚቅርጹ ድምፆች መሳ ለመሳ ሆነው የነገዋን ኢትዮጵያ ህያው ገጽታ እየገነቡ ነው። ኢትዮጵያ የተፈጥሮ አካባቢዋን ከመንከባከብና…

ከሀገራዊ ደህንነት እስከ ኢንዱስትሪ ልማት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ21ኛው ክፍለ ዘመን የአንድ ሀገር የመከላከያ ጥንካሬ በሠራዊቱ ብዛት ወይም በሚገዛቸው መሳሪያዎች ብቻ አይለካም። ኢትዮጵያ ከለውጡ በኋላ የመከላከያ ኢንዱስትሪዋን ለማጠናከር እና በመሳሪያ ራሷን ለመቻል የተለያዩ ዕቅዶችን እየተገበረች…

ኢትዮ ኮደርስ የኢትዮጵያን ወጣቶች ወደ መጪው የቴክኖሎጂ ዘመን እያሸጋገረ ነው

በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለው የሥራ ገበያ በፍጥነት ወደ ዲጂታል ሥርዓት እየተቀየረ ይገኛል። ኢትዮጵያም ይህንን የቴክኖሎጂ ሽግግር ተከትላ ዜጎቿን በዕውቀትና በክህሎት ለማብቃት ሰፊ ርምጃዎችን እየወሰደች ነው። በዚህ ረገድ እጅግ ስኬታማና ትልቅ ተፅዕኖ እየፈጠረ ያለው…

ይህ ክረምት በከንቱ እንዲያልፍ ሊፈቀድለት የማይገባ ትልቅ ዕድል ይዞ መጥቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ይህ ክረምት በከንቱ እንዲያልፍ ሊፈቀድለት የማይገባ ትልቅ ዕድል ይዞ መጥቷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የኢትዮጵያ ወጣቶች በዚህ…

አረንጓዴ አሻራ፡ አረንጓዴ አብዮትን እና የምግብ ሉዓላዊነትን እያረጋገጠ ነው

ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አረንጓዴ አብዮትን እና የምግብ ሉዓላዊነትን እያረጋገጠች ነው። ባለፉት ሰባት ዓመታት ብቻ በዘርፉ በተሰራው ሥራ የደን ሽፋንን ከ17 በመቶ ወደ 23.6 በመቶ ማሳደግ ተችሏል፡፡ እውነተኛ የሀገር ሉዓላዊነት የሚለካው በድንበር ብቻ ሳይሆን…

የግብፅ የሀሰት ትርክት እና የኢትዮጵያ እውነታዎች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ግብፅ የአረብ ሀገራትን ጨምሮ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ስለሕዳሴ ግድ የተሳሳተ አመለካከት እንዲኖረው ለማድረግ የምታደርገውን ሙከራ ተከታትላ እያከሸፈች ትገኛለች፡፡ ግብፅ ኢትዮጵያን በዓባይ ወንዝ ባላት ውሃ አጠቃቀም መብት፣ በታላቁ…

ኢትዮጵያ ትራንስፖርቷን ከነዳጅ ወደ ኤሌክትሪክና የጋዝ ተሽከርካሪዎች እቀየረች ነው

ኢትዮጵያ ለነዳጅ ግዢ የምታወጣው ዓመታዊ ወጪ ከ4 ቢሊየን እስከ 6 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ሲሆን፣ ይህም ሀገሪቷ ከወጪ ንግድ በዓመት የምታገኘውን ጠቅላላ የውጭ ምንዛሬ ገቢ ከ60 እስከ 70 በመቶ የሚወስድ ነው፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ መንግሥት የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት እና በህዝብ…