ከንቲባ አዳነች ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጠቅላይ ጽ/ቤትና ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሃይማኖት አባቶች ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጠቅላይ ጽ/ ቤት እና ከአዲስ አበባ ሃገረ ስብከት ሃይማኖት አባቶች ጋር የጥምቀት በዓል አከባበርን በተመለከተ ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱ የጥምቀት በዓል ሃይማኖታዊ…