ሠራዊቱ አቅመ ደካሞችን በመደገፍ ህዝባዊነቱን አጠናክሮ ይቀጥላል – አብርሃም በላይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሠራዊት የሀገርን ዳር ድንበር ከማስጠበቅ ባሻገር አቅመ ደካሞችን በመደገፍ ህዝባዊነቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ገለፁ።
የመከላከያ ሚኒስቴር የሀገር መከላከያ ሠራዊት የተመሰረተበትን 116ኛ…