Fana: At a Speed of Life!

ሀርቡ ከተማ የኤሌክትሪክ ሃይል አገኘች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በከፈተው ጦርነት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የሀርቡ ከተማ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ጥገና ተደርጎለት ወደ አገልግሎት ገብቷል። በሀርቡ ከተማ ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተመልሶ የተገናኘው በአማራ ክልል ኤሌክትሪክ…

ደቡብ አፍሪካ ከፍተኛውን የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች ቁጥር አስመዘገበች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ደቡብ አፍሪካ በ24 ሰዓት ውስጥ ከፍተኛውን የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች ቁጥር ማስመዘገቧ ተመለከተ። ደቡብ አፍሪካ ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ ምርመራ 13 ሺህ 992 አዳዲስ የኮቪድ-19 ታማሚዎችን ማስመዝገቧ የተገለፀ ሲሆን ፥ አጠቃላይ…

በተሽከርካሪዎች ላይ የሚገጠመው የፍጥነት መገደቢያ መሳሪያ አተገባበር ላይ ማሻሻያ ሊያደርግ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተሽከርካሪዎች ላይ የሚገጠመው የፍጥነት መገደቢያ መሳሪያ አተገባበር መመሪያ ላይ ማሻሻያ ሊያደርግ መሆኑን የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በትግብራ ላይ ያለው መመሪያ ላይ ማሻሻያ ማድረግ በማስፈለጉ በተሽከርካሪዎች ላይ…

በደቡብ ክልል የተለያዩ ዞኖች አሸባሪው ህወሓት በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚያደርሰውን ጥቃት የሚያወግዙ ሰልፎች ተካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የተለያዩ ዞኖች አሸባሪው ህወሓት በሴቶችና ህፃናት ላይ እያደረሰ ያለውን ጥቃት የሚያወግዙ ሰልፎች ተካሄዱ፡፡ በደቡብ ክልል በጉራጌ ፥ በስልጤ እና በከምባታ ጠምባሮ ዞኖች ነው "ሠላም ይስፈን፤ በሕፃናትና ሴቶች ላይ የሚፈፀም…

ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ ከሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ዋና ጸሃፊ ዶክተር ወርቅነህ ገበየው ከሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም የሶማሌ ክልል ከዚህ ቀደም አለመረጋጋት የሚስተዋልበት ክልል እንደነበር…

ኢትዮጵያውያን የገጠመንን ተግዳሮት ሁሉ ታግለን የምናሸንፍ ህዝቦች መሆናችንን ዛሬም በተግባር አረጋግጠናል – አቶ እርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን በአገራቸው ጉዳይ የማይደራደሩና የገጠመንን ተግዳሮት ሁሉ ታግለን የምናሸንፍ ህዝቦች መሆናችንን ዛሬም በተግባር አረጋግጠናል ሲሉ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ ገለጹ። የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ አገራዊና…

በኢትዮጵያ የሚደርሱ አደጋዎችን ለመቋቋም እና ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል ዝግጅት ተጠናቋል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወራሪው የጠላት ሃይል ላይ መንግስት እየወሰደ ካለው የተጠናከረ የማጥቃት እርምጃ ጎን ለጎን በኢትዮጵያ የሚደርሱ አደጋዎችን ለመቋቋም እና ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል ዝግጅት መጠናቀቁን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ…

የሽብር ቡድኑ ከኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ ደሴ ቅርንጫፍ ከ2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረት መዝረፍና ማውደሙ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የትህነግ ቡድን ከኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ ደሴ ቅርንጫፍ ከ2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት መድኃኒት እና የህክምና መሣሪያዎችን መዘረፉንና ማውደሙን ኤጀንሲው አስታውቋል። በአማራ ክልል ከሚገኙ ሦስት ግዙፍ የኢትዮጵያ…

ኢትዮጵያ 17ኛውን የኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ አዘጋጅነቷን ከፖላንድ በይፋ ተረከበች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፖላንድ አዘጋጅነት ሲካሄድ የነበረው 16ኛው የኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ ተጠናቋል። በጉባኤው ማጠናቀቂያ በ2015 የሚካሄደውን 17ኛውን የኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ ለማስተናገድ ኢትዮጵያ ከፖላንድ በይፋ ተረክባለች። የኢኖቬሽንና…

አሜሪካ የኢትዮጵያውያንን ድምፅ መስማት እና ከጎናቸው መቆም አለባት – ጋዲ ይቫርከን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ4፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) አሜሪካ የኢትዮጵያውያንን ድምፅ መስማት እና ከጎናቸው መቆም እንደሚገባት የእስራኤል የፓርላማ አባል እና የቀድሞ የደህንነት መስሪያ ቤት ምክትል ኃላፊጋዲ ይቫርከን ጠየቁ። ጋዲ ይቫርከን ለአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ቤተ…