Fana: At a Speed of Life!

በደሴና ኮምቦልቻ የጤና መሰረተ ልማቶች አገልግሎት እንዳይሰጡ ተደርገው በህወሃት ወድመዋል – የጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በከፍተኛ ወጪ ተገንብተው አገልግሎት ሲሰጡ የነበሩ የደሴና የኮምቦልቻ ጤና ተቋማት በአሸባሪውና ወራሪው የህውሓት ቡድን አገልግሎት እንዳይሰጡ ሆነው መውደማቸውን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል…

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ በወሎ ግንባር ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ(ኢመደኤ) “ከሳይበር እስከ ግንባር” በሚለው መርሀ ግብሩ መሰረት በወሎ ግንባር በመገኘት ለመከላከያ ሰራዊት የዓይነት ድጋፍ አደረገ። በግንባር በመገኘት ለሰራዊቱ ድጋፉን ያስረከቡት የኢመደኤ ዋና…

የተለያዩ ተቋማት ከ7 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ ድጋፎችን ለመከላከያ ሰራዊት አበረከቱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት ከ7 ሚሊየን ብር በላይ ሚገመቱ ድጋፎችን ለጀግናው የአገር መከላከያ ሰራዊት አበረከቱ፡፡ የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዳካል ኮሌጅ በወሎ ግንባር ለተሰለፈው የአገር መከላከያ ሠራዊት ዋጋቸው ከ3 ሚሊየን ብር በላይ…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በልማት ዘመቻ የተሳተፉ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች፣ መምህራንና የትምህርቱ ማህበረሰብ አካላትን አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ አገልግሎት በመሳተፍ ሀላፊነታቸውን የተወጡ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች፣ መምህራን እና የትምህርቱ ማህበረሰብ አካላትን አመሰገኑ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት፥ ዘመቻ…

ተንታ፣ ማሻና ወግዲ ከተሞች የኤሌክትሪክ ሃይል አገኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ተንታ፣ ማሻና ወግዲ ከተሞች ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ አገልግሎት በድጋሚ ማግኘታቸውን የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት አሳውቋል፡፡ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት የወደመባቸውን ከተሞች የኤሌክትሪክ አስተላላፊ መስመሮችንና ምሰሶዎችን በመጠገን…

ፕሮፌሰር ብርሀኑ ተማሪዎች እና መምህራን አገራዊ ጥሪውን በመቀበል ላደረጉት ንቁ ተሳትፎ ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀገራዊ ዘመቻው ውጤታማነት ለአንድ ሳምንት መደበኛ ትምህርት ተዘግቶ ሲሰጥ የነበረው ማህበራዊ አገልግሎት ተጠናቀቀ፡፡ ለአንድ ሳምንት በቆየው የማህበራዊ አገልግሎት በመላው ኢትዮጵያ ተማሪዎች እና መምህራን የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል በመሰብስብ ፣…

በውጪና በክልሉ የሚገኙ የሶማሌ ክልል ዳያስፖራዎች በእውቀትና የሙያ ሽግግር ስራዎች ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል መንግስት በአሁኑ ወቅት የክልሉን ህዝብ ህይወት ለማሻሻል እያደረገ የሚገኘውን ጥረት ለማሳካት የክልሉ ዳያስፖራዎች ሙያና እውቀታቸውን በማሸጋገር የበኩላቸውን አስተዋፅኦ እንዲያበረክቱ ጥሪ ቀርቧል። የሶማሌ ክልል የኢንቨስትመንትና…

የኢትዮጵያ ሰላም ተከብሮ ሕዝቡ በሰላም ወጥቶ እስኪገባ ድረስ ማንኛውንም መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነን – ሜጀር ጄኔራል ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሰላም ተከብሮ ሕዝቡ በሰላም ወጥቶ መግባት እስከሚችል ድረስ ማንኛውንም መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነን ሲሉ የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሜጀር ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ፡፡ የቦሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ለኢፌዴሪ አየር ኃይል…

አምባሳደር ትዝታ በኔፓል የሚገኙ የአፍሪካ የክብር ቆንሥላዎችን አህጉሪቷን እንዲያስተዋውቁ እና በአፍሪካ የንግድ ትሥሥር መፍጠር በሚያስችሉ ሁኔታዎች ላይ…

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ በኔፓል የአፍሪካ የክብር ቆንሥላዎችን አግኝተው አፍሪካን ለኔፓል ህዝቦች ማስተዋወቅ እና በኔፓልና በአፍሪካ ሀገራት መካከል ኢኮኖሚያዊ ትብብር መመሥረት በሚቻልበት ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደሯ አፍሪካ በአንዳንድ…

በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራው ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት፣ ዋናውን የወልድያ መቀሌ ጎዳና ቆርጦታል፡፡

በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመሩት የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት፣ በአሸባሪው ወራሪ ላይ በሰነዘሩት ክንደ ብርቱ ማጥቃት፣ በምሥራቅ ግንባር ስትራቴጂያዊ የሆኑትንና ወራሪው በፍጻሜ ዋዜማ ላይ መሆኑን የሚያሳዩትን የዞብል ሠንሠለታማ ተራሮችን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ ጠቀሜታ ያላቸውን የአርጆ፣ ፎኪሳ እና ቦረን…