Fana: At a Speed of Life!

ፈረንሳይ የጀመረችዉን የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት እድሳት ፕሮጀክት እቀጥላለሁ አለች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ያለው ጦርነት ከተጠናቀቀ በኋላ ፈረንሳይ የጀመረችዉን የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት እድሳት ፕሮጀክት እንደምታስቀጥል በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማርቹዌክ አስታውቀዋል፡፡ አምባሳደሩ ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር…

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት የውጭ ጣልቃ ገብነትን የሚቃወም ሰልፍ እያካሄዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት በኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለውን ጫና የሚቃወም ሰልፍ እያካሄዱ ይገኛሉ፡፡ ሰልፉ በኢትዮጵያ ላይ የሚካሄደው ጣልቃ ገብነት ''ይብቃ'' በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ ያለው፡፡ የዩኒቨርሲቲው…

ፖለቲከኞች አገር መውደድን፤ ለስልጣን ሳይሆን ለአገር መሞትን ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ሊማሩ ይገባል – እውቁ ቱኒዚያዊ ጋዜጠኛ ሳልህ አል-አዝረቅ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አሸባሪውን ቡድን ለመዋጋት ወደ ግንባር መዝመታቸው አገር ከስልጣን በላይ መሆኑን የሚያረጋግጥ ነው ሲል እውቁ ቱኒዚያዊ ጋዜጠኛ ሳልህ አል-አዝረቅ።   ጋዜጠኛው የጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ግንባር መዝመት…

የትምህርት ዘርፉን የመረጃ ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ሥርዓት ማሻሻል የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር የመረጃ፣ የተግባቦትና ቴክኖሎጂ አጠቃቀም እንዲሁም የዲጂታል ቴክኖሎጂ አተገባበር ሥርዓትን ማሻሻል የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ አድርጓል። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከዩኔስኮ እና ሁዋዌ ቴክኖሎጂ ጋር በመተባበር "ቴክኖሎጂ…

አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ የምታደርገውን ያልተገባ ጫና የሚቃወም ሰልፍ በሚኒሶታ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ የምታደርገውን ያልተገባ ጫና እና ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ በሚኒሶታ ግዛት ተካሄዷል። በሰልፉ ላይ በሚኔሶታ ግዛት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ-ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ተሳታፊ ሆነዋል። ሰልፉ…

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለዶ/ር ኢሌኒ ገ/መድህን ሰጥቶት የነበረውን የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሰረዘ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለዶክተር ኢሌኒ ዘውዴ ገ/መድህን ሰጥቶት የነበረውን የክብር ዶክትሬት ዲግሪ እንዲሰረዝ መወሰኑን አስታወቀ፡፡ ዶ/ር ኢሌኒ ሰሞኑን የዓለም አቀፍ ሰላምና ልማት ማዕከል ተብሎ ይጠራ በነበረው ድርጅት አማካኝነት በድብቅ በተዘጋጀ…

ጠ/ሚ ዐቢይ በአሸናፊነት ውስጥ ሆነው የጠላት ሃይሎች እጃቸውን እንዲሰጡ መጠየቃቸው ያላቸውን የሞራል ልዕልና የሚያሳይ ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸናፊነት እና በድል አድራጊነት ውስጥ ሆነው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአሸባሪው ህወሓት ጋር ለተሰለፉ ሃይሎች እጃቸውን በሰላም እንዲሰጡ ማሳሰባቸው እሳቸውን እና መንግስታቸው ያለውን የሞራል ልዕልና የሚያሳይ ነው አሉ ምሁራን።…

የአገር ህልውና ዘመቻው ዜጎች የሚፈልጓትን ሀገር እውን ለማድረግ ወሳኝ ሚና አለው – ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እየተካሄደ ያለው የህልውና ዘመቻ ዜጎች የሚፈልጓትን አገር እውን በማድረጉ የቤት ስራ ከፍ ያለ ሚና እንዳለው የዘርፉ ምሁራን ይናገራሉ ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት እና በሰመራ ዮኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና…

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በክልሉ ተጨባጭ ውጤት እያመጣ ነው – የሀረሪ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በክልሉ ተጨባጭ ውጤት እያመጣ መሆኑን የሐረሪ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ገለጸ፡፡ የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዋና ዐቃቤ ህግ አቶ አዩብ አህመድ እንደገለጹት ÷ በክልሉ የተቋቋመው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ እዝ እቅድ…

ባንኩ ለአፍሪካ ቀንድ የመንገድ ፕሮጀክት ልማት የ217 ሚሊየን ዶላር ብድር አጸደቀ

ባንኩ ለአፍሪካ ቀንድ የመንገድ ፕሮጀክት ልማት የ217 ሚሊየን ዶላር ብድር አጸደቀ አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ በአፍሪካ ቀንድ አካባቢ የሚገኙ አገራትን በመንገድ ልማት ግንባታ ለማስተሳሰር 217 ሚሊየን ዶላር ብድር ማጽደቁን…