Fana: At a Speed of Life!

በላይና ተስፋ የመኪና መሸጫና ጓደኞቹ ለተፈናቀሉ ወገኖች እና ለጸጥታ ሃይሉ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በላይና ተስፋ የመኪና መሸጫና ጓደኞቹ ለመከላከያ ሰራዊት ለአማራ ልዩ ሀይል እና ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍን አደረጉ። ወገኖቻችን ቤታችሁ ገብታችሁ እስክትቋቋሙ ድረስ አብረናችሁ ነን ያሉት አቶ በላይነህ ደበበ÷ የድርጅቱ ባለቤት ስለደረሰባችሁ…

ሚዲያችን ሀገርን ከችግር ለመታደግ እና ለማልማት ሊተጋ ይገባል – የኦቢኤን ዋና ዳይሬክተር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የሀገራችን ሚዲያ ኢትዮጵያን ከችግር ለመታደግና ልማቷን ለማፋጠን በትጋት መስራት እንደሚጠበቅበት የኦሮሚያ ብሮድካስቲንግ ኔትወርክ (ኦቢኤን) ዋና ዳይሬክተር  አቶ ዝናቡ አስራት ተናገሩ። ለዜጎቿ ምቹ የሆነች ሀገር ለመገንባት ሁለንተናዊ ድጋፍ…

ክልሉ በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የመማሪያና ማስተማሪያ መጻህፍት ላይ ማሻሻያ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የመማሪያና ማስተማሪያ መጻህፍት ላይ ማሻሻያ ማድረጉን አስታወቀ። በተደረገው ማሻሻያ ላይ ባለድርሻ አካላት በዛሬው ዕለት ውይይት ያካሄዱ ሲሆን÷ የመጻህፍቱን ሙከራ ደረጃ በዚህ ዓመት…

የመንግስት አካላት ከህዝብ የተጣለባቸዉን አደራ በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባ የህግ ባለሙያዎች ጠቆሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) አስፈጻሚ አካላት ከህዝብ የተጣለባቸዉን አደራ በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸዉ የህግ ባለሙያዎች ተናገሩ ፡፡ በሚዛን ቴፒ ዪኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ክፍልና የፖለቲካ ጉዳዮች ተንታኝ አቶ መሃመድ ሰኢድ÷…

ፋሲል ከነማ እና ኢትዮጵያ ቡና ለተፈናቀሉ ወገኖች ገቢ ማሰባሰቢያ ግጥሚያ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ ለማሰባሰብ የሚውል ፋሲል ከነማና የኢትዮጵያ ቡና የእግር ኳስ ቡድኖች ጨዋታ በባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ተካሄደ። በወዳጅነት ጨዋታውም ፋሲል ከነማ ኢትዮጰያ ቡናን 2 ለ 0 በሆነ…

በፖለቲካ ልዩነት ለዘመናት የዘለቀውን መጠፋፋት ለማስቀረት መሠረት የጣለ እርምጃ

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የካቢኔ ሹመት የተፎካካሪ ፓርቲ አመራሮች መካተታቸው በፖለቲካ ልዩነት ለዘመናት የዘለቀውን መጠፋፋት ለማስቀረት መሠረት የጣለ እርምጃ መሆኑን የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ተናገሩ። አዲስ የተመሰረተው መንግስት…

ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ ከጣልያን የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር እና የትብብር ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በሚኒስትር ማዕረግ የድንበር ተሻጋሪ ወንዞችና የህዳሴ ግድብ ዋና ተደራዳሪና አማካሪ የሆኑት ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ከጣልያን የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር እና የትብብር ሚኒስትር ማርያ ሰረኒ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዚህም በወቅታዊ የኢትዮጵያ…

የዓለም ባንክ የአፍሪካ ሀገሮችን ኢኮኖሚ ለማሳደግ ፕሮጀክት መንደፉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ ከሰሃራ በታች ያሉ የአፍሪካ ሀገሮችን ኢኮኖሚ በ3ነጥብ 3 በመቶ ለማሳደግ ፕሮጀክት መንደፉን አስታወቀ፡፡ የአፍሪካ “የሸቀጦች ዋጋ ጭማሪ ከቻይና ፈጣን እድገት ጋር ሲነፃፀር በ2021 የመጀመሪያ አጋማሽ የአፍሪካን የወጪ ንግድ…

በበጀት ዓመቱ ሁለት ወራት ከወጪ ንግድ 692 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ከሐምሌ እና ነሐሴ ወር ወጪንግድ 692 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በተያዘው በጀት ዓመት ሁለት ወራት ውስጥ የተገኘው ገቢ ከዕቅድ አንጻር በግብርና ምርት የታቀደው 424 ሚሊየን የአሜሪካ…

ደቡብ ኮሪያ ለኢትዮጵያ ዘመናዊ የንብ ቀፎ መቆጣጠሪያ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኮሪያ መንግስት ዘመናዊ የንብ ቀፎ መቆጣጠሪያ ለግብርና ሚኒስቴር ድጋፍ አደረገ፡፡ ማሽኑ በንቦች ላይ ምንም አደጋ ሳያስከትል የደረሰውን ማር ብቻ ከቀፎው ለማውጣት የሚረዳ ነው ተብሏል፡፡ የማሽኑ ክብደት ቀላል ስለሆነ ከቦታ ቦታ…