Fana: At a Speed of Life!

የቀድሞው የፈረንሣይ ፕሬዚደንት ሳርኮዚ እስራት ተፈረደባቸው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ኒኮላ ሳርኮዚ በ2012 በተካሄደው ያልተሳካ የምርጫ ዘመቻ በህገወጥ መንገድ የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸው በመረጋገጡ የአንድ ዓመት እስራት ተፈርዶባቸዋል። ጉዳያቸው በፓሪስ ፍርድ ቤት የታየው የ66 ዓመቱ ኒኮላ…

አሸባሪው ሸኔ በኦሮሞ ሕዝብ ላይ ታሪክ ይቅር የማይለው ደባ እየፈጸመ ነው – ኦነግ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሸኔ በኦሮሞ ሕዝብ ላይ ታሪክ ይቅር የማይለው ደባ እየፈጸመ መሆኑን የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ገለጸ፡፡ ባለፉት ሦስት ዓመታት ውስጥ ለውስጥ በስውር እጃቸው የኢትዮጵያ ሕዝብን ሲያውኩ የቆዩት አሸባሪዎቹ ሕወሓትና ሸኔ ሕብረታቸውን ይፋ…

ዜጎች ዛሬ ዴሞክራሲያችንን ምሉእ የሚያደርገውን ምርጫ አከናውነዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በልዩ ልዩ ምክንያቶች ምርጫውን በወቅቱ ማከናወን ያልቻሉ ወገኖች ምርጫ ዛሬ ዴሞክራሲያችንን ምሉእ የሚያደርገውን ምርጫ አከናውነዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ፡፡ ግልጽነትና ተዓማኒነት የታየበት ታሪካዊው ምርጫ በወርሃ ሰኔ ላይ…

ሕዝብ የሚሰጠንን ድምጽ በፀጋ እንቀበላለን – የተፎካካሪ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝብ የሚሰጠንን ድምጽ በፀጋ እንቀበላለን በሀረሪ ክልል እየተካሄደ ባለው 6ኛው ሀገር አቀፍ እየተወዳደሩ የሚገኙ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፖርቲ አመራሮች ገለጹ፡፡ 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ በሃረሪ ክልል እየተካሄደ ነው፡፡ የምርጫው ሂደት ገለልተኛና…

የአማራ ብልጽግና ፓርቲ የተለያዩ ሾመቶችን ሰጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ብልጽግና ፓርቲ የተለያዩ ሹመቶችን ሰጥቷል፡፡ አቶ ግርማ የሽጥላ የአማራ ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አድርጎ ሲሾሙ÷ አቶ ሞላ መልካሙ የጽህፈት ቤቱ የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ሆነው ተሹመዋል፡፡ በተጨማሪም አቶ ፍስሀ ደሳለኝ የአማራ…

የሀረሪ ክልል ም/ቤት አፈ ጉባኤ ድምፅ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በሀረሪ ክልል እየተካሄደ በሚገኘው 6ኛው ሃገራዊ ምርጫ የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ አዲስዓለም በዛብህ ድምፃቸውን ሰጥተዋል። የክልሉ አፈ ጉባኤ በአበኮር ወረዳ ሸኪብ ወጣቶች ማዕከል ምርጫ ጣቢያ በመገኘት ድምፃቸውን ሲሰጡ እንደተናገሩት÷…

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አስቸኳይ ሰብዓዊ ድጋፍ የማሰባሰብ ዘመቻ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በሀገሪቱ በተከሰተው ችግር የሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሚዉል አስቸኳይ የድጋፍ የማሰባሰብ ዘመቻ መጀመሩን አስታወቀ። አሸባሪው ትህነግ ባካሄደው ወረራና በፈጸመው ጥፋት ምክንያት የደረሰውን እና…

በካፋ ዞን ቢጣ ጌሻ ምርጫ ክልል ምርጫ እየተካሄደ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በካፋ ዞን ህዝበ ውሳኔ እና ሰኔ 14 ምርጫ ባልተካሄደበት ቢጣ ጌሻ ምርጫ ክልል ምርጫ እየተካሄደ ይገኛል። በካፋ ዞን በ8 የምርጫ ክልሎች በ588 ምርጫ ጣቢያዎች በአዲስ ክልል ለመደራጀት ወይም በደቡብ ክልል ለመቀጠል ድምፅ እየተሰጠ ይገኛል።…

የሐረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ከክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላ ድምጻቸውን ሰጥተዋል። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሯ እና የክልሉ የብልፅግና ፖርቲ ሃላፊ አቶ አብዱልጀባር መሀመድ ጋ በአቦከር የምርጫ ጣቢያ መገኘት ነው ድምፃቸውን የሰጡት።…

በዳውሮ ዞን የድምፅ አሰጣጥ ሂደት በሰላማዊ ሁኔታ እየተካሄደ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዳውሮ ዞን በሎማ ቦሳ የምርጫ ክልል የሚካሄደው ምርጫና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ህዝበ ውሳኔ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት በሁሉም አካባቢዎች በሰላም እየተካሄደ ነው። የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱ ሰላማዊና የተረጋጋ መሆኑ እንዳስደሰታቸው ድምፃቸውን…