በደሴ እና ኮምቦልቻ ከተሞች የሚገኙ ተፈናቃዮችን ወደ መጠለያ ለማስገባት እንቅስቃሴ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው በከፈተው ጦርነት ከሰሜን እና ደቡብ ወሎ ዞን ተፈናቅለው በደሴ እና ኮምቦልቻ ከተሞች የተጠለሉ ተፈናቃዮችን ወደ መጠለያ ለማስገባት እንቅስቃሴ ተጀመረ፡፡
አጠቃላይ 350 ሺህ የሚደርሡ ተፈናቃዮች በከተሞች ተጠልለዉ መቆየታቸዉን የብሄራዊ…