Fana: At a Speed of Life!

የአሰላ ከተማን የንጹህ መጠጥ ውሃ ችግር ለመቅረፍ የሚያስችሉ ፕሮጀክቶች በ6 ወራት ይጠናቀቃሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ1.4 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸውና የአሰላ ከተማን የንጹህ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ችግር ለመቅረፍ የሚያስችሉ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች በስድስት ወራት ግዜ ውስጥ ተጠናቀው አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምሩ የከተማው ውሃና ፍሳሽ…

ያሆዴ መስቀላን ስናከብር ከቀያቸው የተፈናቀሉትንና የሃገር መከላከያ ሰራዊትን በመደገፍ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የሀድያ የዘመን መለወጫ "ያሆዴ መስቀላ" በዓል በአባቶች ምርቃት በሆሳዕና ከተማ ተከብሯል። የዘንድሮው የሀድያ ብሄር የዘመን መለወጫ "ያሆዴ መስቀላ" ሲከበር የዞኑ ህዝብ ለበዓሉ ከሚያወጣው በመቀነስ ከቀያቸው በአሸባሪው ህወሓት ለተፈናቀሉና…

ከልጅ እጅ ጠብቀው፥ ከሚያገኙት ቀንሰው ለወገን ጦር ድጋፍ የቸሩ እናት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ወ/ሮ ውዴ በለጠ ይባላሉ። ነዋሪነታቸው ጎንደር ከተማ ቀበሌ 17 ነው። ሀገሬ በችግር ውስጥ ሆና እኔ በድሎት አልኖርም በማለት ልጆቻቸው ለቀለብ ብለው ከሚሰጧቸው ጥቂት ገንዘብ እየቆጠቡ ለሰራዊት አባላት በግላቸው ስንቅ አዘጋጅተው አቅርበዋል።…

ሀገራችንን ለአሸባሪው ቡድን አሳልፈን አንሰጥም – የመተከል ዞን ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) “ ሀገራችንን ለአሸባሪው ቡድን አሳልፈን አንሰጥም ” ያሉ የመተከል ዞን ወጣቶች ወደ ውትድርና ማስልጠኛ አሸኛኘት ተደርጎላቸዋል። በሽኝት ፕሮግራሙ ላይ የቤኒንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሰላም ግንባታና ፀጥታ ቢሮ ሃላፊ አቶ አብዮት አላብሮ ፥…

የመስቀል በዓል በሰላም እንዲከበር በቂ ዝግጅት መደረጉን የጎንደር ከተማ አስተዳደር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃይማኖታዊ ክዋኔው ከሃገር ባህልና እሴት ጋር የሚንጸባረቅበት የመስቀል በዓል ያለ ምንም የፀጥታ ችግር እንዲከበር በቂ ቅድመ ዝግጅት መደረጉን የጎንደር ከተማ አስተዳደር አስታወቀ። ከተማ አስተዳደሩ ከባለድርሻ አካላት ጋር በበዓሉ አከባበርና…

‘ነጩ ፖስታ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት’ ሃገራዊ ዘመቻን ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)‘ነጩ ፖስታ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት’ ሃገራዊ ዘመቻን ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ መቀላቀሉን የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንትና የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ተወካይ ዶክተር መገርሳ ቃሲም አመለከቱ፡፡ በዘመቻው ቁጥሩ ከ10 ሺህ በላይ የሆኑ የዩኒቨርሲቲው…

አሸባሪው ህወሃትን ወደስልጣን ለመመለስ የሚደረግ የውጭ ጫና የኢትዮጵያውያንን ድምጽ ካለማክበር የመነጨ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) "እጅ በመጠምዘዝ አሸባሪው ህወሃትን ወደስልጣን ለመመለስ የሚደረግ የውጭ ጫና የኢትዮጵያውያንን ድምጽ ካለማክበር የመነጨ ነው" ሲሉ የስድስተኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ገለጹ። ስድስተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ከዚህ ቀደም ከተደረጉ…

መጪዎቹን የአደባባይ በዓላት የኮቪድ-19 መከላከያ መንገዶችን በመተግበር ማክበር ይገባል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኅብረተሰቡ መጪዎቹን የመስቀል ደመራና በቀጣይ የሚከበሩ በዓላት ላይ የኮቪድ መከላከያ መንገዶችን በትኩረት ተግባራዊ ማድረግ እንዳለበት የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስገነዘበ። የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ወቅታዊ የኮቪድ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዘርፉ ላደረገው ድጋፍ ተደነቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የአየር ትራንስፖርት ማህበር ኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ወቅት ለአየር ትራንስፖርቱ የምታደርገውን ድጋፍ አደነቀ፡፡ ማህበሩ በአስከፊው የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ወቅት ኢትዮጵያ ስታደርገው የቆየችውን ድጋፍ አድንቆ÷ ይህን…

‘አዎ ዶክተር’ የተባለ የዲጂታል ፕላትፎርም ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤት ለቤት ሕክምና አገልግሎት መስጠት የሚያስችል 'አዎ ዶክተር' የተሰኘ የዲጂታል ፕላትፎርም ተመረቀ፡፡ ፕላትፎርሙ ለሕክምና አገልግሎት ተደራሽነት አስተዋፅኦ ከማድረጉም በላይ የዲጂታል ክፍያንም እንደሚያበረታታ የታመነበት ሲሆን÷ እልባት…