Fana: At a Speed of Life!

157 ሰብዓዊ ዕርዳታ የያዙ የጭነት መኪናዎች መቀሌ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በትናንትናው ዕለት 157 ሰብዓዊ ዕርዳታ የያዙ የጭነት መኪናዎች መቀሌ መድረሳቸውን ከወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ ገለጸ። የምግብ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ አስፈላጊ መገልገያዎችን የያዙት የጭነት መኪናዎች፣ ከዓለም የምግብ ድርጅት፣ እንደ ዩኒሴፍና…

ዛሬ ኢትዮጵያውያን የሚሳተፉባቸው የፍጻሜ እና የማጣሪያ ውድድሮች

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ዛሬ በቶኪዮ 2020 ኦሎምፒክ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይሳተፋሉ፡፡ ከቀኑ 7፡00 ሰዓት በሴቶች 1500 ሜትር ማጣሪያ ለግማሽ ፍፃሜ ያለፉት ፍሬወይኒ ገ/እግዚአብሄር እና ለምለም ሀይሉ ለፍፃሜ ለማለፍ ይወዳደራሉ፡፡ በተጨማሪም 8:00 ሰዓት ላይ…

የወላይታ እና የሃድያ ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

የወላይታ ዞን ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት 9 ነጥብ 1 ሚሊዮን ብር የአይነትና የገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የዞኑ ሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ መምሪያ ኃላፊ ወይዘሮ ፀጋ ፋንታ÷ ሀገራችን ድልን እስክትቀዳጅ ድረስ ድጋፋችንን እንቀጥላለን ሲሆን 196 ዩኒት ደም ልገሳ መደረጉንም…

በ5000 ሜትር ወንዶች አትሌት ሚልኬሳ መንገሻ ለፍፃሜ አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በ5000 ሜትር ወንዶች አትሌት ሚልኬሳ መንገሻ ለፍፃሜ አልፏል፡፡ እየተካሄደ ባለው የቶኪዮ ኦሎምፒክ በሁለት ምድብ ተካፍሎ በተካሄደው የ5000 ሜትር ወንዶች ማጣሪያ ውድድር ላይ ከተካፈሉት አትሌቶች መካከል አትሌት ሚልኬሳ መንገሻ ሲያልፍ÷ አትሌት…

የሰላም ጓድ አባላት ከኢትዮጵያ ህዝብና መንግሰት ጎን እንደሚቆሙ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የሰላም ጓድ አባላት ከኢትዮጵያ ህዝብና መንግሰት ጎን እንደሚቆሙ ገልጸዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በፕሮፌሰር ብሩክ ኃይሉ ከተመራው የሰላም ጓድ አባላት ጋር በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ዙሪያ ውይይት…

ህወሓት የታጣቂዎቹን አስከሬን ሰብስቦ በመውሰድ “ጅምላ ጭፍጨፋ ተፈጸመ” በሚል የሀሰት ዘመቻ ለመስራት መዘጋጀቱን መንግስት አስቀድሞ ያስጠነቀቀበትን ጉዳይ…

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)አሸባሪው ህወሓት የታጣቂዎቹን አስከሬን ሰብስቦ በመውሰድ "ጅምላ ጭፍጨፋ የተፈጸመባቸው ናቸው" በሚል የሀሰት ዘመቻ ለመስራት እየተዘጋጀ መሆኑን መንግስት አስቀድሞ ያስጠነቀቀበት ጉዳይ አሁን ተግባራዊ መሆን ጀምሯል፡፡ ከሳምንት በፊት አሸባሪው ህወሓት…

የህወሓት ጁንታ በግዳጅ ያሰለፋቸው የጥፉት ሀይሎች በአፋር እና በአማራ ክልል በኩል እጅ እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የህወሓት ጁንታ በግዳጅ ያሰለፋቸው የጥፉት ሀይሎች በአፋር እና በአማራ ክልል በኩል ከግንባር እየጠፉ እጅ እየሰጡ ይገኛሉ። የህወሓት ቡድን የትግራይን ህፃናት እና ወጣቶች አሰገድዶ ወደ ጦርነት እየማገዳቸው መሆኑን ምርኮኞቹ ገልፀዋል ። ከትግራይ…

አምባሳደር ሌንጮ ባቲ የሳዑዲ ግብርና እና እንሰሣት ሃብት ኢንቨስትመንት ኩባንያ ዋና ሃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በሳዑዲ አረቢያ የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሌንጮ ባቲ የሳዑዲ ግብርና እና እንሰሣት ሃብት ኢንቨስትመንት ኩባንያ ዋና ሃላፊ ሱለይማን አብዱልረህማን ሩማይህ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ኢትዮጵያ እና ሳዑዲ አረቢያ በግብርና እና…

አምባሳደር ደሚቱ ሀምቢሳ ከጣሊያን ሪፐብሊክ ፓርላማ የደህንነት ኮሚቴ ፕሬዚደንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በጣልያን የኢትዮጵያ አምባሳደር ደሚቱ ሀምቢሳ ከጣሊያን ሪፐብሊክ ፓርላማ የደህንነት ኮሚቴ ፕሬዚደንት አዶልፎ ኡርሶ ጋር ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደር ደሚቱ በጣሊያን ሪፐብሊክ ፓርላማ የደህንነት ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ በተለይም…

በቶኪዮ ኦሎምፒክ ዛሬ የሚጠበቁ የፍፃሜ እና የማጣሪያ ውድድሮች

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በቶኪዮ ኦሎምፒክ ዛሬ ከሰዓት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይጠበቃሉ፡፡ ዛሬ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ በሚደረገው የ5000 ሜትር ወንዶች ማጣሪያ ውድድር እንዲሁም ከቀኑ 9፡25 ላይ በሚደረገው የ800 ሜትር ሴቶች ፍፃሜ ላይ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች…