የሀገር ውስጥ ዜና 157 ሰብዓዊ ዕርዳታ የያዙ የጭነት መኪናዎች መቀሌ ደረሱ Meseret Awoke Aug 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በትናንትናው ዕለት 157 ሰብዓዊ ዕርዳታ የያዙ የጭነት መኪናዎች መቀሌ መድረሳቸውን ከወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ ገለጸ። የምግብ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ አስፈላጊ መገልገያዎችን የያዙት የጭነት መኪናዎች፣ ከዓለም የምግብ ድርጅት፣ እንደ ዩኒሴፍና…
ስፓርት ዛሬ ኢትዮጵያውያን የሚሳተፉባቸው የፍጻሜ እና የማጣሪያ ውድድሮች Meseret Awoke Aug 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ዛሬ በቶኪዮ 2020 ኦሎምፒክ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይሳተፋሉ፡፡ ከቀኑ 7፡00 ሰዓት በሴቶች 1500 ሜትር ማጣሪያ ለግማሽ ፍፃሜ ያለፉት ፍሬወይኒ ገ/እግዚአብሄር እና ለምለም ሀይሉ ለፍፃሜ ለማለፍ ይወዳደራሉ፡፡ በተጨማሪም 8:00 ሰዓት ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የወላይታ እና የሃድያ ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ Meseret Awoke Aug 3, 2021 0 የወላይታ ዞን ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት 9 ነጥብ 1 ሚሊዮን ብር የአይነትና የገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የዞኑ ሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ መምሪያ ኃላፊ ወይዘሮ ፀጋ ፋንታ÷ ሀገራችን ድልን እስክትቀዳጅ ድረስ ድጋፋችንን እንቀጥላለን ሲሆን 196 ዩኒት ደም ልገሳ መደረጉንም…
ስፓርት በ5000 ሜትር ወንዶች አትሌት ሚልኬሳ መንገሻ ለፍፃሜ አለፈ Meseret Awoke Aug 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በ5000 ሜትር ወንዶች አትሌት ሚልኬሳ መንገሻ ለፍፃሜ አልፏል፡፡ እየተካሄደ ባለው የቶኪዮ ኦሎምፒክ በሁለት ምድብ ተካፍሎ በተካሄደው የ5000 ሜትር ወንዶች ማጣሪያ ውድድር ላይ ከተካፈሉት አትሌቶች መካከል አትሌት ሚልኬሳ መንገሻ ሲያልፍ÷ አትሌት…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰላም ጓድ አባላት ከኢትዮጵያ ህዝብና መንግሰት ጎን እንደሚቆሙ ገለጹ Meseret Awoke Aug 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የሰላም ጓድ አባላት ከኢትዮጵያ ህዝብና መንግሰት ጎን እንደሚቆሙ ገልጸዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በፕሮፌሰር ብሩክ ኃይሉ ከተመራው የሰላም ጓድ አባላት ጋር በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ዙሪያ ውይይት…
የሀገር ውስጥ ዜና ህወሓት የታጣቂዎቹን አስከሬን ሰብስቦ በመውሰድ “ጅምላ ጭፍጨፋ ተፈጸመ” በሚል የሀሰት ዘመቻ ለመስራት መዘጋጀቱን መንግስት አስቀድሞ ያስጠነቀቀበትን ጉዳይ… Meseret Awoke Aug 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)አሸባሪው ህወሓት የታጣቂዎቹን አስከሬን ሰብስቦ በመውሰድ "ጅምላ ጭፍጨፋ የተፈጸመባቸው ናቸው" በሚል የሀሰት ዘመቻ ለመስራት እየተዘጋጀ መሆኑን መንግስት አስቀድሞ ያስጠነቀቀበት ጉዳይ አሁን ተግባራዊ መሆን ጀምሯል፡፡ ከሳምንት በፊት አሸባሪው ህወሓት…
የሀገር ውስጥ ዜና የህወሓት ጁንታ በግዳጅ ያሰለፋቸው የጥፉት ሀይሎች በአፋር እና በአማራ ክልል በኩል እጅ እየሰጡ ነው Meseret Awoke Aug 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የህወሓት ጁንታ በግዳጅ ያሰለፋቸው የጥፉት ሀይሎች በአፋር እና በአማራ ክልል በኩል ከግንባር እየጠፉ እጅ እየሰጡ ይገኛሉ። የህወሓት ቡድን የትግራይን ህፃናት እና ወጣቶች አሰገድዶ ወደ ጦርነት እየማገዳቸው መሆኑን ምርኮኞቹ ገልፀዋል ። ከትግራይ…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ሌንጮ ባቲ የሳዑዲ ግብርና እና እንሰሣት ሃብት ኢንቨስትመንት ኩባንያ ዋና ሃላፊ ጋር ተወያዩ Meseret Awoke Aug 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በሳዑዲ አረቢያ የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሌንጮ ባቲ የሳዑዲ ግብርና እና እንሰሣት ሃብት ኢንቨስትመንት ኩባንያ ዋና ሃላፊ ሱለይማን አብዱልረህማን ሩማይህ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ኢትዮጵያ እና ሳዑዲ አረቢያ በግብርና እና…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ደሚቱ ሀምቢሳ ከጣሊያን ሪፐብሊክ ፓርላማ የደህንነት ኮሚቴ ፕሬዚደንት ጋር ተወያዩ Meseret Awoke Aug 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በጣልያን የኢትዮጵያ አምባሳደር ደሚቱ ሀምቢሳ ከጣሊያን ሪፐብሊክ ፓርላማ የደህንነት ኮሚቴ ፕሬዚደንት አዶልፎ ኡርሶ ጋር ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደር ደሚቱ በጣሊያን ሪፐብሊክ ፓርላማ የደህንነት ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ በተለይም…
ስፓርት በቶኪዮ ኦሎምፒክ ዛሬ የሚጠበቁ የፍፃሜ እና የማጣሪያ ውድድሮች Meseret Awoke Aug 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በቶኪዮ ኦሎምፒክ ዛሬ ከሰዓት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይጠበቃሉ፡፡ ዛሬ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ በሚደረገው የ5000 ሜትር ወንዶች ማጣሪያ ውድድር እንዲሁም ከቀኑ 9፡25 ላይ በሚደረገው የ800 ሜትር ሴቶች ፍፃሜ ላይ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች…