የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችና የከተማዋ ነዋሪዎች ሁለተኛ ዙር የቃልኪዳን ቤተሰብ ትውውቅ ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የጎንደር ዩንቨርሲቲ አዲስ ተማሪዎች እና የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ጥብቅ ትስስር የሚፈጥሩበት የጎንደር ቤተሰብ ፕሮጀክት 2ኛ ዙር የቃልኪዳን ቤተሰቦች የትውውቅ መርሃግብር ተካሂዷል።
የቤተሰብ ትስስሩ ውጤታማ እንደነበር በመጀምሪያው ዙር አይተናል…