Fana: At a Speed of Life!

የአረፋ በዓል በተለያዩ የዓለም ሃገራት

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 13 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 442ኛው ኢድ-አል አድሐ (አረፋ) በዓል በተለያዩ የዓለም ሃገራት እየተከበረ ይገኛል፡፡ በዓሉ በድምቀት ከሚከበርባቸው ሃገራት መካከል ሳዑዲ አረብያ የምትጠቀስ ሲሆን፥ የእምነቱ ተከታይ የተለያዩ ሃገራት ዜጎች ወደ መካ አረፋ ስፍራ ሃጂ…

የዛሬ ስራችን ቤታችን ያፈራውን እርድ ጨምሮ ሌሎችን ለተቸገሩ ወገኖች ማካፈል ነው – ሃጂ ሙፍቲ እድሪስ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የዛሬ ስራችን ቤታችን ያፈራውን እርድን ጨምሮ ለሌሎችን በማካፈል የምናስታወሰው ነው ሲሉ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ፕሬዝዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጂ ኡመር ኢድሪስ ገልጸዋል፡፡ በአዲስ አበባ ስቴዴየም እስልምና እምነት ተከታዮች የኢድ አል…

የሕወሓት አሸባሪ ቡድን ህፃናትን ጦርነት ላይ በማሰለፍ እየፈፀመ ያለው ከባድ ወንጀል ጭካኔው ያሳየ ነው – የጨፌ አባላት

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሕወሓት አሸባሪ ቡድን ህፃናትን ወደ ጦርነት በማሰለፍ እየፈፀመ ያለው ከባድ ወንጀል ጭካኔውን ያሳየ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ምክር ቤት (ጨፌ) አባላት ገለጹ። የህወሃት የሽብር ቡድን ህፃናትና ታዳጊዎችን አስገድዶ ወደ ጦርነት በማስገባት በዓለም…

አቶ ደመቀ መኮንን ለአረፋ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒሰትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ለአረፋ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸውም፥ ‘‘ለ1442ተኛ ጊዜ ለሚከበረው የኢድ አል አድሓ ዓረፋ በዓል እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፥ አብሮ…

የክልል ርዕሰ መስተዳድሮች የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ 2ኛው ዙር የውኃ ሙሌት በስኬት በመጠናቀቁ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የተለያዩ የክልል ርዕሰ መስተዳድሮች የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛው ዙር የውኃ ሙሌት በስኬት በመጠናቀቁ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክታቸውን…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት መጠናቀቁን ተከትሎ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት መጠናቀቁን ተከትሎ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ምክትል ከንቲባዋ በመልዕክታቸውም፥ እዉነትን ይዘን በራሳችን…

በሊባኖስ ዜጎች ችግር ሲገጥማቸው ድጋፎችን ላደረጉ አካላት የምስጋና እና የዕውቅና መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በሊባኖስ ዜጎች ችግር ሲገጥማቸው ድጋፎችን ላደረጉ አካላት የምስጋና እና የዕውቅና አሰጣጥ መርሃ ግብር ተካሄዷል፡፡ መርሃግብሩን የኢትዮጵያ ቆንስላ ጄነራል ጽህፈት ቤት ከኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ማህበር ጋር በመተባበር አዘጋጅቷል፡፡ የውጭ ጉዳይ…

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ 17 ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 2 ሺህ 237 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት በማስመረቅ ላይ ይገኛል፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ከማል አብዱራሂም እደገለጹት÷ በዛሬው ዕለት የሚመረቁት በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ…

በውጪ ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ለሚደረገው ጥረት የበኩላቸውን ሚና እንዲጫወቱ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በውጪ ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ለሚደረገው ጥረት በጥናትና በምርምር እንዲሁም ሁሉን አቀፍ ብሄራዊ ምክክር በማድረግ የበኩላቸውን ሚና እንዲጫወቱ የሰላም ሚኒስቴር ጥሪ አቅርቧል፡፡ የሰላም…

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 2 ሺህ 237 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት በማስመረቅ ላይ ይገኛል። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ከማል አብዱራሂም እደገለጹት÷ በነገው ዕለት የሚመረቁት በመጀመሪያ እና በሁለተኛ…