እኔም ለወገኔ በስዊዘርላንድ የበጎ አድራጎት ማህበር በአጣዬ አካባቢ ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) እኔም ለወገኔ በስዊዘርላንድ የበጎ አድራጎት ማህበር በአጣዬ አካባቢ ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አድርጓል፡፡
ማህበሩ በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን በኤፍራታና ግድም፣ በቀወት፣ በአንጾኪያ ገምዛ ወረዳዎች እና በኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን አዋሳኝ…